#update መቀለ⬇️
ህወሓት “የፖለቲካ #መስመሩን የመቀየር ዕቅድም ሆነ ምክንያትም የለኝም” ሲል አስታውቋል።
አራተኛ ቀኑን ያስቆጠረው 13ኛው የህወሓት ጠቅላላ ጉባዔ #በመቀለ እየተካሄደ ሲሆን፤ ድርጅቱ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አቶ #ጌታቸው_ረዳ እንደተናገሩት፤ የፖለቲካ መስመር የሚወሰነው በዋናነት የቆመለት የህብረተሰብ ክፍል የደረሰበት የዕድገትና የለውጥ ደረጃ ነው፡፡
ህወሓት ደግሞ ሰፊውን ገበሬና ደሃውን ለሚወግነው ልማታዊ ዴሞክራሲ መስመር የሚያራምድ ነው። ህወሓት የእነዚህን የህብረተሰብ ክፍሎች የኑሮ ሁኔታ የመለወጥ ዓላማ ይዞ የሚንቀሳቀስ አስተሳሰብ አለው ያሉት አቶ ጌታቸው፤ ይህንንም በሚፈለገው ደረጃ እንደለወጠ ዕምነት ያለው ድርጅት ሲሆን ብቻ ነው የአስተሳሰብ መስመሩን #ሊቀይር የሚችለው ሲሉ አብራርተዋል፡፡
ህወሓት ተራማጅ አስተሳሰብ የሚያራምድ ድርጅት በመሆኑ መሻሻል ያለባቸው ፖሊሲና ስትራተጂዎች ካሉ ግን የህዝቦችን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ በሚችል መልኩ ማስተካከያ እያደረገ ይራመዳል ሲሉ ጠቁመዋል።
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ፕሬሥ ድርጅት
@tikvahethiopia @tsegabwolde
ህወሓት “የፖለቲካ #መስመሩን የመቀየር ዕቅድም ሆነ ምክንያትም የለኝም” ሲል አስታውቋል።
አራተኛ ቀኑን ያስቆጠረው 13ኛው የህወሓት ጠቅላላ ጉባዔ #በመቀለ እየተካሄደ ሲሆን፤ ድርጅቱ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አቶ #ጌታቸው_ረዳ እንደተናገሩት፤ የፖለቲካ መስመር የሚወሰነው በዋናነት የቆመለት የህብረተሰብ ክፍል የደረሰበት የዕድገትና የለውጥ ደረጃ ነው፡፡
ህወሓት ደግሞ ሰፊውን ገበሬና ደሃውን ለሚወግነው ልማታዊ ዴሞክራሲ መስመር የሚያራምድ ነው። ህወሓት የእነዚህን የህብረተሰብ ክፍሎች የኑሮ ሁኔታ የመለወጥ ዓላማ ይዞ የሚንቀሳቀስ አስተሳሰብ አለው ያሉት አቶ ጌታቸው፤ ይህንንም በሚፈለገው ደረጃ እንደለወጠ ዕምነት ያለው ድርጅት ሲሆን ብቻ ነው የአስተሳሰብ መስመሩን #ሊቀይር የሚችለው ሲሉ አብራርተዋል፡፡
ህወሓት ተራማጅ አስተሳሰብ የሚያራምድ ድርጅት በመሆኑ መሻሻል ያለባቸው ፖሊሲና ስትራተጂዎች ካሉ ግን የህዝቦችን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ በሚችል መልኩ ማስተካከያ እያደረገ ይራመዳል ሲሉ ጠቁመዋል።
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ፕሬሥ ድርጅት
@tikvahethiopia @tsegabwolde
ቅዳሜ እና እሁድ ኢትዮጵያችን!
-------
🔹ነገ የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት #በመቀለ_ከተማ የድጋፍ ሰልፍ አዘጋጅቷል።
🔹ኢሕአፓ የተመሰረተበትን 46ኛ አመት ነገ ከቀኑ 8 ሰዐት በአዲስ አበባ #ዋቢሸበሌ ሆቴል ያከብራል።
🔹ሕገ መንግስቱ የጸደቀበት ቀን/የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ነገ በአዲስ አበባ ከተማ ይከበራል።
🔹ዜጎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴና #የጤና ምርመራ እንዲያደርጉ ለማነቃቃት እሁድ በአዲስ አበባ የተወሰኑ መንገዶች ከትራፊክ እንቅስቃሴ ነፃ ይሆናሉ።
ምንጭ፦ elu
@tsegabwolde @tikavhethiopia
-------
🔹ነገ የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት #በመቀለ_ከተማ የድጋፍ ሰልፍ አዘጋጅቷል።
🔹ኢሕአፓ የተመሰረተበትን 46ኛ አመት ነገ ከቀኑ 8 ሰዐት በአዲስ አበባ #ዋቢሸበሌ ሆቴል ያከብራል።
🔹ሕገ መንግስቱ የጸደቀበት ቀን/የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ነገ በአዲስ አበባ ከተማ ይከበራል።
🔹ዜጎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴና #የጤና ምርመራ እንዲያደርጉ ለማነቃቃት እሁድ በአዲስ አበባ የተወሰኑ መንገዶች ከትራፊክ እንቅስቃሴ ነፃ ይሆናሉ።
ምንጭ፦ elu
@tsegabwolde @tikavhethiopia
#UpdateSport ዛሬ #በመቀለ በተደረገው የመቀሌ 70 እንደርታ እና የባሕር ዳር ከነማ ጨዋታ ባለሜዳው መቀሌ 70 እንደርታ ባሕር ዳር ከነማን 1ለ 0 #አሸንፏል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia