TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.1K photos
1.5K videos
211 files
4.09K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ቅዳሜ እና እሁድ ኢትዮጵያችን!
-------
🔹ነገ የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት #በመቀለ_ከተማ የድጋፍ ሰልፍ አዘጋጅቷል።

🔹ኢሕአፓ የተመሰረተበትን 46ኛ አመት ነገ ከቀኑ 8 ሰዐት በአዲስ አበባ #ዋቢሸበሌ ሆቴል ያከብራል።

🔹ሕገ መንግስቱ የጸደቀበት ቀን/የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ነገ በአዲስ አበባ ከተማ ይከበራል።

🔹ዜጎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴና #የጤና ምርመራ እንዲያደርጉ ለማነቃቃት እሁድ በአዲስ አበባ የተወሰኑ መንገዶች ከትራፊክ እንቅስቃሴ ነፃ ይሆናሉ።

ምንጭ፦ elu
@tsegabwolde @tikavhethiopia