ከቶም ማሰልጠኛ ማዕከል⬆️
እኛ የቶም የቪድዮግራፊ እና ፎቶግራፊ ማሰልጠኛ ማዕከል ተማሪዎች ፥ አስተማሪዎች እንዲሁም የስታፍ ሰራተኞች " ጥበብ ለጋሽ ናት " በሚል መሪ ቃል በሚቀጥለው አመት ( 2011 ) ላይ በትምህርት ቁሳቁስ እጥረት ምክንያት ትምህርት መማር የማይችሉ ወገኖቻችንን ለመደገፍ በማሰብ የትምህርት ቁሳቁሶችን እየሰበሰብን እንገኛለን ማንም በዚህ ሃሳብ ላይ መሳተፍ የሚፈልግ ግለሰብም ሆነ ድርጅት መሳተፍ የሚችል መሆኑን በታላቅ አክብሮት እናሳውቃለን " ጥበብ በጥበብ ትለግስ " በሚቀጥለው አመት እድሜው ለትምህርት የደረሰ አንድም ህጻን ከትምህርት ገበታ አይጎድልም ! "
ለበለጠ መረጃ
0919 484950
091054 7664
የተቋሙ ስልክ 0111566666
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እኛ የቶም የቪድዮግራፊ እና ፎቶግራፊ ማሰልጠኛ ማዕከል ተማሪዎች ፥ አስተማሪዎች እንዲሁም የስታፍ ሰራተኞች " ጥበብ ለጋሽ ናት " በሚል መሪ ቃል በሚቀጥለው አመት ( 2011 ) ላይ በትምህርት ቁሳቁስ እጥረት ምክንያት ትምህርት መማር የማይችሉ ወገኖቻችንን ለመደገፍ በማሰብ የትምህርት ቁሳቁሶችን እየሰበሰብን እንገኛለን ማንም በዚህ ሃሳብ ላይ መሳተፍ የሚፈልግ ግለሰብም ሆነ ድርጅት መሳተፍ የሚችል መሆኑን በታላቅ አክብሮት እናሳውቃለን " ጥበብ በጥበብ ትለግስ " በሚቀጥለው አመት እድሜው ለትምህርት የደረሰ አንድም ህጻን ከትምህርት ገበታ አይጎድልም ! "
ለበለጠ መረጃ
0919 484950
091054 7664
የተቋሙ ስልክ 0111566666
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ⬆️
በኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ አማካኝነት የተዘጋጀው የዘንድሮ "Summer Public Lecture Series" የመጀመሪያው እና ሁለተኛው ዙር ዝግጅት በስኬት ተጠናቋል። ሶስተኛው ዙር ስልጠኛ ደግሞ በቅርቡ ይካሄዳል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ አማካኝነት የተዘጋጀው የዘንድሮ "Summer Public Lecture Series" የመጀመሪያው እና ሁለተኛው ዙር ዝግጅት በስኬት ተጠናቋል። ሶስተኛው ዙር ስልጠኛ ደግሞ በቅርቡ ይካሄዳል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ስለ ኢንጂነር #ስመኘው_በቀለ ግድያ እንዲሁም ስለ ሰኔ 16ቱ የቦንብ ጥቃት የሚሰጠው መግለጫ ጳጉሜ 1 ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ እንደሁነ ለማወቅ ተችሏል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አሳዛኝ ዜና📌በዛሬዉ ዕለት ከረፋዱ 5፡30 የመከላከያ አየር ሀይል ሄሊኮፍተር 14 #የመከላከያ ሰራዊታችን ባልደረቦች እና 3 ሲቪል ሰዎችን አሳፍሮ ከድሬዳዋ ቢሾፍቱ መብረር ላይ እያለ ምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ ኤጄሬ ቀበሌ ላይ ባጋጠመዉ መከስከስ አደጋ በበረራዉ ላይ የነበሩ የ17 ሰዎች ህይወት አልፏል። የአደጋዉ መንስኤም በመጣራት ላይ ይገኛል።
📌በዚህ አደጋ ህይወታችዉን ላጡ ወገኖቻችን የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መፅናናትን እንመኛለን።
©አቶ አዲሱ አረጋ
@tsegabwolde @tikahethiopia
📌በዚህ አደጋ ህይወታችዉን ላጡ ወገኖቻችን የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መፅናናትን እንመኛለን።
©አቶ አዲሱ አረጋ
@tsegabwolde @tikahethiopia
#update አብዲ ኢሌ⬇️
ፍርድ ቤቱ የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የቀድሞው ርዕሰ መስተዳድር አቶ #አብዲ_መሐመድ_ዑመር ያቀረቡትን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ በማድረግ ለፖሊስ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ሰጠ።
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ የወንጀል ችሎት ዛሬ በዋለው ችሎት ነው አቶ አብዲ መሃመድ ኡመርን ጨምሮ 3 ተጠርጣሪዎች ያቀረቡትን #የዋስትና ጥያቄ #ውድቅ በማድረግ ፖሊስ የጠየቀውን የ14 ቀን ተጨማሪ ጊዜ የፈቀደው።
በዚህም መሰረት የፖሊስን የምርመራ ውጤት ለመስማት ለመስከረንም 4/ 2011 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፍርድ ቤቱ የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የቀድሞው ርዕሰ መስተዳድር አቶ #አብዲ_መሐመድ_ዑመር ያቀረቡትን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ በማድረግ ለፖሊስ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ሰጠ።
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ የወንጀል ችሎት ዛሬ በዋለው ችሎት ነው አቶ አብዲ መሃመድ ኡመርን ጨምሮ 3 ተጠርጣሪዎች ያቀረቡትን #የዋስትና ጥያቄ #ውድቅ በማድረግ ፖሊስ የጠየቀውን የ14 ቀን ተጨማሪ ጊዜ የፈቀደው።
በዚህም መሰረት የፖሊስን የምርመራ ውጤት ለመስማት ለመስከረንም 4/ 2011 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የኢትዮጵያ ሱማሌ ክልል ፖሊስ #ኮሚሽነር የነበሩት #ፈርሃን_ተሃሪ በቁጥጥር ስር ውለው ፍርድቤት ቀረቡ። ኮሚሽነሩ ከሐምሌ 26 እስከ 29 ሄጎ የሚባል ቡድን በማደራጀት ትዕዛዝ ሰጥቶ በክልሉ ሁከት እንዲፈጠር አድርጓል በዚህም የሰው ህይወት እንዲጠፋ አድርገዋል በሚል ነው ክስ የቀረበባቸው፡፡
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ኦነግ እና ኦፌኮ⬆️
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) እና ኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) #ጥምረት ለመፍጠር #ውይይት ማድረግ መጀመራቸው ተነግሯል።
በቅርቡ ከኤርትራ ወደ ሀገር የመጡት የኦነግ ልኡክ አባል የሆኑት አቶ #ኢብሳ_ነገዎ፥ የኦነግ አመራርን ለመቀበል እየተደረገ ያለውን ዝግጅት አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ ወቅት ነው ይህንን ያስታወቁት።
አቶ ኢብሳ በመግለጫቸው፥ መቀመጫቸውን ኤርትራ ያደረጉ የኦነግ አመራሮች በቅርቡ ወደ ሀገር ቤት እንደሚመለሱ እና የአቀባበል ኮሚቴ መቋቋሙን አስታውቀዋል።
ከኤርትራ ወደ ሀገር የሚመለሰውን ልኡክንም የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀ መንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ እንደሚመሩትም ገልፀዋል።
አቶ ኢብሳ በመግለጫቸው አክለውም፥ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ የኦሮሞን ህዝብ ትግል ማጠናከር እንደሆነም ገልፀዋል።
በአሁኑ ወቅትም የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ከኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ጋር ጥምረት ለመፍጠር የሚያስችለውን ውይይት እያደረገ ነውም ብለዋል አቶ ኢብሳ በመግለጫቸው።
©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) እና ኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) #ጥምረት ለመፍጠር #ውይይት ማድረግ መጀመራቸው ተነግሯል።
በቅርቡ ከኤርትራ ወደ ሀገር የመጡት የኦነግ ልኡክ አባል የሆኑት አቶ #ኢብሳ_ነገዎ፥ የኦነግ አመራርን ለመቀበል እየተደረገ ያለውን ዝግጅት አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ ወቅት ነው ይህንን ያስታወቁት።
አቶ ኢብሳ በመግለጫቸው፥ መቀመጫቸውን ኤርትራ ያደረጉ የኦነግ አመራሮች በቅርቡ ወደ ሀገር ቤት እንደሚመለሱ እና የአቀባበል ኮሚቴ መቋቋሙን አስታውቀዋል።
ከኤርትራ ወደ ሀገር የሚመለሰውን ልኡክንም የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀ መንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ እንደሚመሩትም ገልፀዋል።
አቶ ኢብሳ በመግለጫቸው አክለውም፥ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ የኦሮሞን ህዝብ ትግል ማጠናከር እንደሆነም ገልፀዋል።
በአሁኑ ወቅትም የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ከኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ጋር ጥምረት ለመፍጠር የሚያስችለውን ውይይት እያደረገ ነውም ብለዋል አቶ ኢብሳ በመግለጫቸው።
©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🌼አዲስ አመትን ምክንያት በማድረግ የፊታችን ጷግሜ 4/12/2010 ማለትም በእለተ እሁድ ከቀኑ 6:00 ጀምሮ #በመርጃ_ማእከላችን ለቤታችን የአእምሮ ህሙማን ልዩ የበአል ፕሮግራም አዘጋጅተናል
👉አድራሻችን
ሽሮሜዳን አልፎ
ቁስቋም 17 ቁጥር አውቶብስ ማዞሪያ ከፍ ብሎ ውሀ ክፍሉ ጎን እንገኛለን
📞0922821235
📞0912188876
#ለሌሎች_ያልተረፈ_ህይወት_አይኑረን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👉አድራሻችን
ሽሮሜዳን አልፎ
ቁስቋም 17 ቁጥር አውቶብስ ማዞሪያ ከፍ ብሎ ውሀ ክፍሉ ጎን እንገኛለን
📞0922821235
📞0912188876
#ለሌሎች_ያልተረፈ_ህይወት_አይኑረን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update አዲስ አበባ⬆️
"ጥላቻን መቀነስ(-) ይቅርታን ማባዛት(*) ያለንን ማካፈል (፥) በፍቅር መደመር (+) ብለን ተነስተን ከጠበቅነው በላይ #ድጋፍ አግኝተናል። ከአርቲስቶች፣ ከአትሌቶች፣ ከወጣቶች፣ ከዲያስፓራው እና በተለያየ አካባቢ የሚገኙ ተጽእኖ ፈጣሪዎች ጋር ውይይት አድርገን #ውጤታማ ስራ ተሰርቷል። በዛሬው እለትም በተመሳሳይ በተለያየ ዘርፍ ከተሰማሩ ባለሀብቶች ጋር ውይይት በማካሄድ ላይ እንገኛለን።"
©ምክትል ከንቲባ ዳግማዊት ሞገስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ጥላቻን መቀነስ(-) ይቅርታን ማባዛት(*) ያለንን ማካፈል (፥) በፍቅር መደመር (+) ብለን ተነስተን ከጠበቅነው በላይ #ድጋፍ አግኝተናል። ከአርቲስቶች፣ ከአትሌቶች፣ ከወጣቶች፣ ከዲያስፓራው እና በተለያየ አካባቢ የሚገኙ ተጽእኖ ፈጣሪዎች ጋር ውይይት አድርገን #ውጤታማ ስራ ተሰርቷል። በዛሬው እለትም በተመሳሳይ በተለያየ ዘርፍ ከተሰማሩ ባለሀብቶች ጋር ውይይት በማካሄድ ላይ እንገኛለን።"
©ምክትል ከንቲባ ዳግማዊት ሞገስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia