TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የኢትዮጵያ ሱማሌ ክልል ፖሊስ #ኮሚሽነር የነበሩት #ፈርሃን_ተሃሪ በቁጥጥር ስር ውለው ፍርድቤት ቀረቡ። ኮሚሽነሩ ከሐምሌ 26 እስከ 29 ሄጎ የሚባል ቡድን በማደራጀት ትዕዛዝ ሰጥቶ በክልሉ ሁከት እንዲፈጠር አድርጓል በዚህም የሰው ህይወት እንዲጠፋ አድርገዋል በሚል ነው ክስ የቀረበባቸው፡፡

©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia