#PHOTO : ዛሬ ከእስር የተፈቱት የቀድሞ የኢንፎርሜሽንና መረብ ደኀንነት ኤጀንሲ (ኢንሳ) ምክትል ዋና ዳይሬክተር የነበሩት ሌተናል ኮሎኔል ቢኒያም ተወልደ።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#Photo
የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል።
የበዓሉን ገፅታ የሚያሳዩ ፎቶች ከአ/አ፣ ደሴ፣ ጎንደር፣ ሀይቅ ፣ ኮምቦልቻ፣ ቡሌ ሆራ ፣ ነቀምቴ፣ ቦንጋ፣ አርባ ምንጭ ፣ ሀዋሳ ፣ ወላይታ ሶዶ ፣ ጋምቤላ፣ አሶሳ ፣ ግልገል በለስ ፣ ድሬዳዋ ፣ሀዋሳ እንዲሁም ከሌሎች ከተሞች በማሰባሰብ ወደ ስልካችሁ ልከናል።
የፎቶ ስብስቦቹ ይመልከቱ 👉 https://telegra.ph/Tikvah-Ethiopia-01-19
ሁሉም ፎቶዎች ምንጫቸው የተገለፀበት ነው።
የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል።
የበዓሉን ገፅታ የሚያሳዩ ፎቶች ከአ/አ፣ ደሴ፣ ጎንደር፣ ሀይቅ ፣ ኮምቦልቻ፣ ቡሌ ሆራ ፣ ነቀምቴ፣ ቦንጋ፣ አርባ ምንጭ ፣ ሀዋሳ ፣ ወላይታ ሶዶ ፣ ጋምቤላ፣ አሶሳ ፣ ግልገል በለስ ፣ ድሬዳዋ ፣ሀዋሳ እንዲሁም ከሌሎች ከተሞች በማሰባሰብ ወደ ስልካችሁ ልከናል።
የፎቶ ስብስቦቹ ይመልከቱ 👉 https://telegra.ph/Tikvah-Ethiopia-01-19
ሁሉም ፎቶዎች ምንጫቸው የተገለፀበት ነው።
Telegraph
Tikvah Ethiopia
የጥምቀት በዓል ፎቶ ስብስብ ፦ አዲስ አበባ ከተማ
#Photo
የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል።
በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ያለውን ገፅታ የሚያሳዩ ፎቶግራፎችን ከተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች በማሰባሰብ ልከንላችኃል።
ፎቶዎቹ ከአዲስ አበባ ፣ ጎንደር ፣ መቐለ ፣ ኣክሱም ፣ ላሊበላ፣ ደሴ ፣ ወልድያ ፣ ሀዋሳ ፣ ሐረር ፣ ድሬዳዋ ፣ አሶሳ ፣ ጋምቤላ ፣ ቡሌሆራ ...ከሌሎችም ከተሞች የተሰባሰቡ ናቸው።
ፎቶ : https://telegra.ph/Timket-2015-01-19
© ሁሉም ፎቶዎች #ምንጫቸው የተገለፀበት ነው።
@tikvahethiopia
የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል።
በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ያለውን ገፅታ የሚያሳዩ ፎቶግራፎችን ከተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች በማሰባሰብ ልከንላችኃል።
ፎቶዎቹ ከአዲስ አበባ ፣ ጎንደር ፣ መቐለ ፣ ኣክሱም ፣ ላሊበላ፣ ደሴ ፣ ወልድያ ፣ ሀዋሳ ፣ ሐረር ፣ ድሬዳዋ ፣ አሶሳ ፣ ጋምቤላ ፣ ቡሌሆራ ...ከሌሎችም ከተሞች የተሰባሰቡ ናቸው።
ፎቶ : https://telegra.ph/Timket-2015-01-19
© ሁሉም ፎቶዎች #ምንጫቸው የተገለፀበት ነው።
@tikvahethiopia
Telegraph
Timket 2015
የጥምቀት በዓል አከባበር (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን) ፦ ጎንደር
#Photo
የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ዘንድ ፤ በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ የጥምቀተ ባህር ስፍራዎች ቀሳውስት እና ሊቃውንት ለምዕመናን ትምሕርት ሰጥተው፣ ጸሎት ተደርጎ እና ጥምቀተ ባሕሩ ተባርኮ ሥርዓተ ጥምቀቱ ተካሂዷል።
አሁን ላይ በዛሬው ዕለት የሚገቡ ታቦታትን የማስገባት ስነስርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ያለውን ገፅታ የሚያሳዩ ፎቶግራፎችን ከተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች በማሰባሰብ ልከንላችኃል።
ፎቶዎቹ ከአዲስ አበባ ፣ ጎንደር ፣ መቐለ ፣ ኣክሱም ፣ ላሊበላ፣ ደሴ ፣ ወልድያ ፣ ሀዋሳ ፣ ሐረር ፣ ድሬዳዋ ፣ አሶሳ ፣ ጋምቤላ ፣ ቡሌሆራ ...ከሌሎችም ከተሞች የተሰባሰቡ ናቸው።
https://telegra.ph/Tikvah-Ethiopia-01-20
© ሁሉም ፎቶዎች #ምንጫቸው የተገለፀበት ነው።
@tikvahethiopia
የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ዘንድ ፤ በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ የጥምቀተ ባህር ስፍራዎች ቀሳውስት እና ሊቃውንት ለምዕመናን ትምሕርት ሰጥተው፣ ጸሎት ተደርጎ እና ጥምቀተ ባሕሩ ተባርኮ ሥርዓተ ጥምቀቱ ተካሂዷል።
አሁን ላይ በዛሬው ዕለት የሚገቡ ታቦታትን የማስገባት ስነስርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ያለውን ገፅታ የሚያሳዩ ፎቶግራፎችን ከተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች በማሰባሰብ ልከንላችኃል።
ፎቶዎቹ ከአዲስ አበባ ፣ ጎንደር ፣ መቐለ ፣ ኣክሱም ፣ ላሊበላ፣ ደሴ ፣ ወልድያ ፣ ሀዋሳ ፣ ሐረር ፣ ድሬዳዋ ፣ አሶሳ ፣ ጋምቤላ ፣ ቡሌሆራ ...ከሌሎችም ከተሞች የተሰባሰቡ ናቸው።
https://telegra.ph/Tikvah-Ethiopia-01-20
© ሁሉም ፎቶዎች #ምንጫቸው የተገለፀበት ነው።
@tikvahethiopia
Telegraph
Tikvah Ethiopia
የጥምቀት በዓል አከባበር (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን) ፦ አዲስ አበባ