#Photo
የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል።
በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ያለውን ገፅታ የሚያሳዩ ፎቶግራፎችን ከተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች በማሰባሰብ ልከንላችኃል።
ፎቶዎቹ ከአዲስ አበባ ፣ ጎንደር ፣ መቐለ ፣ ኣክሱም ፣ ላሊበላ፣ ደሴ ፣ ወልድያ ፣ ሀዋሳ ፣ ሐረር ፣ ድሬዳዋ ፣ አሶሳ ፣ ጋምቤላ ፣ ቡሌሆራ ...ከሌሎችም ከተሞች የተሰባሰቡ ናቸው።
ፎቶ : https://telegra.ph/Timket-2015-01-19
© ሁሉም ፎቶዎች #ምንጫቸው የተገለፀበት ነው።
@tikvahethiopia
የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል።
በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ያለውን ገፅታ የሚያሳዩ ፎቶግራፎችን ከተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች በማሰባሰብ ልከንላችኃል።
ፎቶዎቹ ከአዲስ አበባ ፣ ጎንደር ፣ መቐለ ፣ ኣክሱም ፣ ላሊበላ፣ ደሴ ፣ ወልድያ ፣ ሀዋሳ ፣ ሐረር ፣ ድሬዳዋ ፣ አሶሳ ፣ ጋምቤላ ፣ ቡሌሆራ ...ከሌሎችም ከተሞች የተሰባሰቡ ናቸው።
ፎቶ : https://telegra.ph/Timket-2015-01-19
© ሁሉም ፎቶዎች #ምንጫቸው የተገለፀበት ነው።
@tikvahethiopia
Telegraph
Timket 2015
የጥምቀት በዓል አከባበር (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን) ፦ ጎንደር
👍1.07K❤267🕊118🥰77🙏77😢33😱28🤔24👎4
#Photo
የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ዘንድ ፤ በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ የጥምቀተ ባህር ስፍራዎች ቀሳውስት እና ሊቃውንት ለምዕመናን ትምሕርት ሰጥተው፣ ጸሎት ተደርጎ እና ጥምቀተ ባሕሩ ተባርኮ ሥርዓተ ጥምቀቱ ተካሂዷል።
አሁን ላይ በዛሬው ዕለት የሚገቡ ታቦታትን የማስገባት ስነስርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ያለውን ገፅታ የሚያሳዩ ፎቶግራፎችን ከተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች በማሰባሰብ ልከንላችኃል።
ፎቶዎቹ ከአዲስ አበባ ፣ ጎንደር ፣ መቐለ ፣ ኣክሱም ፣ ላሊበላ፣ ደሴ ፣ ወልድያ ፣ ሀዋሳ ፣ ሐረር ፣ ድሬዳዋ ፣ አሶሳ ፣ ጋምቤላ ፣ ቡሌሆራ ...ከሌሎችም ከተሞች የተሰባሰቡ ናቸው።
https://telegra.ph/Tikvah-Ethiopia-01-20
© ሁሉም ፎቶዎች #ምንጫቸው የተገለፀበት ነው።
@tikvahethiopia
የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ዘንድ ፤ በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ የጥምቀተ ባህር ስፍራዎች ቀሳውስት እና ሊቃውንት ለምዕመናን ትምሕርት ሰጥተው፣ ጸሎት ተደርጎ እና ጥምቀተ ባሕሩ ተባርኮ ሥርዓተ ጥምቀቱ ተካሂዷል።
አሁን ላይ በዛሬው ዕለት የሚገቡ ታቦታትን የማስገባት ስነስርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ያለውን ገፅታ የሚያሳዩ ፎቶግራፎችን ከተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች በማሰባሰብ ልከንላችኃል።
ፎቶዎቹ ከአዲስ አበባ ፣ ጎንደር ፣ መቐለ ፣ ኣክሱም ፣ ላሊበላ፣ ደሴ ፣ ወልድያ ፣ ሀዋሳ ፣ ሐረር ፣ ድሬዳዋ ፣ አሶሳ ፣ ጋምቤላ ፣ ቡሌሆራ ...ከሌሎችም ከተሞች የተሰባሰቡ ናቸው።
https://telegra.ph/Tikvah-Ethiopia-01-20
© ሁሉም ፎቶዎች #ምንጫቸው የተገለፀበት ነው።
@tikvahethiopia
Telegraph
Tikvah Ethiopia
የጥምቀት በዓል አከባበር (በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን) ፦ አዲስ አበባ
❤441🙏31🥰26😡18😢15🕊13😭6😱2