TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Photo

የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል።

በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ያለውን ገፅታ የሚያሳዩ ፎቶግራፎችን ከተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች በማሰባሰብ ልከንላችኃል።

ፎቶዎቹ ከአዲስ አበባ ፣ ጎንደር ፣ መቐለ ፣ ኣክሱም ፣ ላሊበላ፣ ደሴ ፣ ወልድያ ፣ ሀዋሳ ፣ ሐረር ፣ ድሬዳዋ ፣ አሶሳ ፣ ጋምቤላ ፣ ቡሌሆራ ...ከሌሎችም ከተሞች የተሰባሰቡ ናቸው።

ፎቶ : https://telegra.ph/Timket-2015-01-19

© ሁሉም ፎቶዎች #ምንጫቸው የተገለፀበት ነው።

@tikvahethiopia
👍1.07K267🕊118🥰77🙏77😢33😱28🤔24👎4
#Photo

የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል።

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ዘንድ ፤ በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ የጥምቀተ ባህር ስፍራዎች ቀሳውስት እና ሊቃውንት ለምዕመናን ትምሕርት ሰጥተው፣ ጸሎት ተደርጎ እና ጥምቀተ ባሕሩ ተባርኮ ሥርዓተ ጥምቀቱ ተካሂዷል።

አሁን ላይ በዛሬው ዕለት የሚገቡ ታቦታትን የማስገባት ስነስርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል።

በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ያለውን ገፅታ የሚያሳዩ ፎቶግራፎችን ከተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች በማሰባሰብ ልከንላችኃል።

ፎቶዎቹ ከአዲስ አበባ ፣ ጎንደር ፣ መቐለ ፣ ኣክሱም ፣ ላሊበላ፣ ደሴ ፣ ወልድያ ፣ ሀዋሳ ፣ ሐረር ፣ ድሬዳዋ ፣ አሶሳ ፣ ጋምቤላ ፣ ቡሌሆራ ...ከሌሎችም ከተሞች የተሰባሰቡ ናቸው።

https://telegra.ph/Tikvah-Ethiopia-01-20

© ሁሉም ፎቶዎች #ምንጫቸው የተገለፀበት ነው።

@tikvahethiopia
441🙏31🥰26😡18😢15🕊13😭6😱2