#BaleRobe #BaleGoba
በማሕበራዊ ሚዲያዎች ዛሬ ጠዋት በባሌ ዞን በሚገኙ ከተሞች የተቃውሞ ሰልፎች ይደረጋል ሲባል የነበር ቢሆንም በከተሞቹ ዛሬ ምንም አይነት የተቃውሞ ሰልፎች አለመካሄዳቸውን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል። በተመሳሳይ መልኩ በነዋሪዎች ዘንድ ካለው የደህንነት ስጋት ውጪ በከተሞቹ አንጻራዊ ሰላም መኖሩን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ምንጭ፦ ቢቢሲ የአማርኛው አገልግሎት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በማሕበራዊ ሚዲያዎች ዛሬ ጠዋት በባሌ ዞን በሚገኙ ከተሞች የተቃውሞ ሰልፎች ይደረጋል ሲባል የነበር ቢሆንም በከተሞቹ ዛሬ ምንም አይነት የተቃውሞ ሰልፎች አለመካሄዳቸውን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል። በተመሳሳይ መልኩ በነዋሪዎች ዘንድ ካለው የደህንነት ስጋት ውጪ በከተሞቹ አንጻራዊ ሰላም መኖሩን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ምንጭ፦ ቢቢሲ የአማርኛው አገልግሎት
@tsegabwolde @tikvahethiopia