This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
❤82😡39👏14🙏6😱4🕊4🥰3🤔3😢1
#እንድታውቁት
አዲስ አበባ ውስጥ አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ይዞ መገኘት አስገዳጅ ሆኗል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት ከዛሬ ታህሳስ 23 , 2017 ዓ.ም (Jan 1st 2025) ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም ባንኮች አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ ሆኗል።
በሌላ ተያያዥ መረጃ ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ " ፋይዳን ለባንክ አገልግሎት አስገዳጅነት " ትዕዛዝ ወደ ትግበራ መግባት ተከትሎ የተለያዩ ባንኮች የማርኬቲንግ እና ኮርፖሬት ህዝብ ግንኙነት ከፍተኛ ሀላፊዎች ያሳተፈ በጥምረት ግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻ በይፋ መጀመሩን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አሳውቆናል።
ከኃላፊዎች ጋር በነበረ ውይይት የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ዮዳሔ አርአያስላሴ ፤ " የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ባንኮች በፋይዳ መታወቂያ ዙሪያ ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራዎችን ልክ እንደ አንድ የባንክ አገልግሎት አጽንዖት ተሰጥቶት እንዲሰሩ " ሲሉ አሳስበዋል።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #መታወቅ #አካታች #DigitalID
@tikvahethiopia
አዲስ አበባ ውስጥ አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ይዞ መገኘት አስገዳጅ ሆኗል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት ከዛሬ ታህሳስ 23 , 2017 ዓ.ም (Jan 1st 2025) ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም ባንኮች አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ ሆኗል።
በሌላ ተያያዥ መረጃ ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ " ፋይዳን ለባንክ አገልግሎት አስገዳጅነት " ትዕዛዝ ወደ ትግበራ መግባት ተከትሎ የተለያዩ ባንኮች የማርኬቲንግ እና ኮርፖሬት ህዝብ ግንኙነት ከፍተኛ ሀላፊዎች ያሳተፈ በጥምረት ግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻ በይፋ መጀመሩን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አሳውቆናል።
ከኃላፊዎች ጋር በነበረ ውይይት የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ዮዳሔ አርአያስላሴ ፤ " የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ባንኮች በፋይዳ መታወቂያ ዙሪያ ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራዎችን ልክ እንደ አንድ የባንክ አገልግሎት አጽንዖት ተሰጥቶት እንዲሰሩ " ሲሉ አሳስበዋል።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #መታወቅ #አካታች #DigitalID
@tikvahethiopia
😡1.1K🙏169❤108👏91🤔39😭38🕊20😢19🥰17😱17
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ፋይዳ
የፋይዳ ልዩ ቁጥር በማጋራት የሚፈጠር ምንም አይነት ስርቆት አይኖርም፡፡
የፋይዳ ልዩ ቁጥር (ባለ 12 አሀዝ) ልዩ ቁጥር በህይወት ዘመን አብሮ የሚቆይ የማይቀየር ቁጥር ሲሆን የፋይዳ ተለዋጭ ቁጥር (16 አሀዝ) ቁጥር የሚባለው ደግሞ በተወሰነ ጊዜ የሚቀየር ቁጥር አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ጋር አንድ ግለሰብ ትክክለኛት ለማረጋገጥ አገልግሎት የሚያገለግል ነው፡፡
ነገር ግን ይህ ቁጥር በባዮሜትሪክ መረጃ የተደገፈ ልዮነትን የሚገልፅ በመሆኑ የአንድን ሰው ፋይዳ ቁጥር በማጋራት የሚመጣ ምንም አይነት የማንነት ስርቆት ወይም ሌላ አገልግሎት ተመሳስሎ የሚገለገልበት አግባብ የለም።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #መታወቅ #ፋይዳለሁሉም
የፋይዳ ልዩ ቁጥር በማጋራት የሚፈጠር ምንም አይነት ስርቆት አይኖርም፡፡
የፋይዳ ልዩ ቁጥር (ባለ 12 አሀዝ) ልዩ ቁጥር በህይወት ዘመን አብሮ የሚቆይ የማይቀየር ቁጥር ሲሆን የፋይዳ ተለዋጭ ቁጥር (16 አሀዝ) ቁጥር የሚባለው ደግሞ በተወሰነ ጊዜ የሚቀየር ቁጥር አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ጋር አንድ ግለሰብ ትክክለኛት ለማረጋገጥ አገልግሎት የሚያገለግል ነው፡፡
ነገር ግን ይህ ቁጥር በባዮሜትሪክ መረጃ የተደገፈ ልዮነትን የሚገልፅ በመሆኑ የአንድን ሰው ፋይዳ ቁጥር በማጋራት የሚመጣ ምንም አይነት የማንነት ስርቆት ወይም ሌላ አገልግሎት ተመሳስሎ የሚገለገልበት አግባብ የለም።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #መታወቅ #ፋይዳለሁሉም
🙏299❤55😡28🤔24😱14🕊7😭4😢1
TIKVAH-ETHIOPIA
#ፓስፖርት : ፖስፖርት ለማውጣት ፋይዳ መታወቂያ መያዝ የግዴታ እንደሚያስፈልግ ተገልጿል። ከሰኔ 1/2017 ጀምሮ የፋይዳ መታወቂያ ለፓስፖርት አገልግሎት ከሚስፈልጉ ዋና ሰነዶች ውስጥ አንዱ ይሆናል። ከሰኔ 1 በኃላ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የፓስፖርት አገልግሎት ጥያቄ አቅርበው በመጠባበቅ ላይ ያሉ ግለሰቦች ፓስፖርት ለመውሰድ ሲመጡ የፋይዳ መታወቂያ ፦ - ልዩ ቁጥር መያዝ፣ - QR ኮዱን በወረቀት…
#ፋይዳ #NationalID
ከትላንት በስቲያ ሰኞ ጀምሮ ፋይዳ መታወቂያ ለፓስፖርት አገልግሎት አስፈላጊ ከሆኑ ሰነዶች መካከል አንዱ ሆኗል።
ፓስፖርት ለማውጣት ፋይዳ መያዝ የግድ ያስፈልጋል።
ለፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ለመመዝገብ በአቅራቢያ በሚገኝ የምዝገባ ጣቢያ id.gov.et/locations በመሄድና በመመዝገብ የታተመ QR ኮድ ወይም በስልክ ዲጂታል ኮፒ በመያዝ አገልግሎት ማግኘት ይቻላል።
የብሔራዊ መታወቂያ አገልግሎት ፅ/ቤት " ወደ ኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ፅ/ቤት ከመሄዳችሁ በፊት በአቅራቢያችሁ ባሉ ማዕከላት ተመዝግባችሁ ኮዱን ማሳተም እና መያዝ ይኖርባችሗል " ብሏል።
" QR ኮድን ከ " Fayda ID " ሞባይል መተግበሪያ ፣ ከቴሌብር ሱፐር አፕ፣ እንዲሁም ሲቢኢ ብር ሞባይል መተግበሪያ ላይ በማውረድ እና በወረቀት በማሳተም መያዝ ይቻላል " ሲል ገልጿል።
የፋይዳ ቁጥር ያልደረሰው ወይም ከጠፋበት በተመዘገበበት ስልክ *9779# በመደወል ወይም የፋይዳ መተግበሪያ " Fayda ID " በመጠቀም በድጋሚ ማስላክ እንደሚችል ተመላክቷል።
በምዝገባ ወቅት የመረጃ ስህተት ካጋጠመም id.gov.et/update ወይም በ "Fayda ID" ፋይዳ ሞባይል መተግበሪያ በቀላሉ ማስተካከል ይቻላል።
#ፋይዳለኢትዮጵያ
@tikvahethiopia
ከትላንት በስቲያ ሰኞ ጀምሮ ፋይዳ መታወቂያ ለፓስፖርት አገልግሎት አስፈላጊ ከሆኑ ሰነዶች መካከል አንዱ ሆኗል።
ፓስፖርት ለማውጣት ፋይዳ መያዝ የግድ ያስፈልጋል።
ለፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ለመመዝገብ በአቅራቢያ በሚገኝ የምዝገባ ጣቢያ id.gov.et/locations በመሄድና በመመዝገብ የታተመ QR ኮድ ወይም በስልክ ዲጂታል ኮፒ በመያዝ አገልግሎት ማግኘት ይቻላል።
የብሔራዊ መታወቂያ አገልግሎት ፅ/ቤት " ወደ ኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ፅ/ቤት ከመሄዳችሁ በፊት በአቅራቢያችሁ ባሉ ማዕከላት ተመዝግባችሁ ኮዱን ማሳተም እና መያዝ ይኖርባችሗል " ብሏል።
" QR ኮድን ከ " Fayda ID " ሞባይል መተግበሪያ ፣ ከቴሌብር ሱፐር አፕ፣ እንዲሁም ሲቢኢ ብር ሞባይል መተግበሪያ ላይ በማውረድ እና በወረቀት በማሳተም መያዝ ይቻላል " ሲል ገልጿል።
የፋይዳ ቁጥር ያልደረሰው ወይም ከጠፋበት በተመዘገበበት ስልክ *9779# በመደወል ወይም የፋይዳ መተግበሪያ " Fayda ID " በመጠቀም በድጋሚ ማስላክ እንደሚችል ተመላክቷል።
በምዝገባ ወቅት የመረጃ ስህተት ካጋጠመም id.gov.et/update ወይም በ "Fayda ID" ፋይዳ ሞባይል መተግበሪያ በቀላሉ ማስተካከል ይቻላል።
#ፋይዳለኢትዮጵያ
@tikvahethiopia
❤742😡162🥰21😭21🙏19🕊13👏5🤔4😱3😢2
#FaydaforEthiopia
ያስተውሉ!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዚህ ቀደም ባወጣው መመሪያ መሰረት ከታህሳስ 23፣ 2017 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም ባንኮች አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ ተደርጎ እየተተገበረ መሆኑ ይታወሳል።
በተመሳሳይ ከሰኔ 24 ፣ 2017 (July 1, 2025) ጀምሮ በተጠቀሱት ክልል ከተሞች ማለትም ፦
- ባሕር ዳር
- ጎንደር
- ሐዋሳ
- ድሬዳዋ
- ደሴ
- ደብረ ብርሃን
- ሀረር
- አርባ ምንጭ
- ኮምቦልቻ
- ሸገር
- ወላይታ ሶዶ
- ጅግጅጋ
- አዳማ
- ሻሸመኔ
- መቐለ
- አክሱም
- ቢሾፍቱ
- ባቱ
- ወራቤ
- ቡታጅራ
- ጅማ
- አምቦ
- አዲግራት
- ሆሳዕና
- ወልቂጤ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ የሚደረግ ይሆናል።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #Fayda #FaydaforEthiopia
ያስተውሉ!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዚህ ቀደም ባወጣው መመሪያ መሰረት ከታህሳስ 23፣ 2017 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም ባንኮች አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ ተደርጎ እየተተገበረ መሆኑ ይታወሳል።
በተመሳሳይ ከሰኔ 24 ፣ 2017 (July 1, 2025) ጀምሮ በተጠቀሱት ክልል ከተሞች ማለትም ፦
- ባሕር ዳር
- ጎንደር
- ሐዋሳ
- ድሬዳዋ
- ደሴ
- ደብረ ብርሃን
- ሀረር
- አርባ ምንጭ
- ኮምቦልቻ
- ሸገር
- ወላይታ ሶዶ
- ጅግጅጋ
- አዳማ
- ሻሸመኔ
- መቐለ
- አክሱም
- ቢሾፍቱ
- ባቱ
- ወራቤ
- ቡታጅራ
- ጅማ
- አምቦ
- አዲግራት
- ሆሳዕና
- ወልቂጤ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ የሚደረግ ይሆናል።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #Fayda #FaydaforEthiopia
❤649😡135👏29😭19🤔13😢13🕊8🙏6😱4
#National_ID_Program
ተጨማሪ የመረጃ ማስተካከያ ጣቢያዎች
የመረጃ ስህተት ሲገጥም እንዲሁም መረጃ መቀየር ቢያስፈልግዎ በአቅራቢያዎ የሚገኝ የመረጃ እድሳት አገልግሎት ሰጪ ጣቢያ መሄድ እንደሚችሉ ያውቃሉ?
እነዚህን እና ተጨማሪ የምዝገባ ጣቢያዎች ለማግኘት id.gov.et/updatecenters ይመልከቱ። ነገር ግን በምዝገባ ቅጽ ላይ የሞሉት መረጃ በመዝጋቢ ባለሙያ በስህተት ከተመዘገበ መረጃዎን ለማስተካከል በአካል መሔድ ሳይጠበቅብዎ id.gov.et/update ላይ ወይም "Fayda ID" የሞባይል መተግበሪያን በመጠቀም በቤትዎ ሆነው የተሳሳተ መረጃዎን እንዲስተካከል መጠየቅ ይችላሉ።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #መታወቅ #አካታች
ተጨማሪ የመረጃ ማስተካከያ ጣቢያዎች
የመረጃ ስህተት ሲገጥም እንዲሁም መረጃ መቀየር ቢያስፈልግዎ በአቅራቢያዎ የሚገኝ የመረጃ እድሳት አገልግሎት ሰጪ ጣቢያ መሄድ እንደሚችሉ ያውቃሉ?
እነዚህን እና ተጨማሪ የምዝገባ ጣቢያዎች ለማግኘት id.gov.et/updatecenters ይመልከቱ። ነገር ግን በምዝገባ ቅጽ ላይ የሞሉት መረጃ በመዝጋቢ ባለሙያ በስህተት ከተመዘገበ መረጃዎን ለማስተካከል በአካል መሔድ ሳይጠበቅብዎ id.gov.et/update ላይ ወይም "Fayda ID" የሞባይል መተግበሪያን በመጠቀም በቤትዎ ሆነው የተሳሳተ መረጃዎን እንዲስተካከል መጠየቅ ይችላሉ።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #መታወቅ #አካታች
❤275🙏29🥰6😡6👏3🤔2