TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አምዶም ታሰረ

ኢሳት(ESAT)...

"አምዶም ገብረስላሴ #ታሰረ። ባለፈው ቅዳሜ በመቀሌ በተካሄደው ስብሳባ አቶ በረከት ስሞኦን እና የሕወሓት ባለስልጣናትን የተቸው አምዶም ገብረስላሴ ታሰረ። ለኢሳት በደረሰው መረጃ መሰረት #የአረና የሕዝብ ግኑኝነት ሃላፊ አቶ አምዶም ገብረስላሴ በቁጥጥር ስር የዋለው መቀሌ ፕላኔት ሆቴል በተባለው አካባቢ ሲሆን፣ ሰው ደብድበሃል በሚል መታሰሩንም መረዳት ተችሏል። አምዶም መቀሌ አዲሸንዲህ በተባለ ቦታ እንደታሰረ የኢሳት ምንጮች ገልጸዋል። አምዶም ገብረስላሴ ባለፈው ቅዳሜ በመቀሌ ዩኒቨርስቲ በተካሄደው ሰብሰባ የሕወሃትን ባለስልጣናት ሲተች ንግግሩ እንዲቋርጥ መደረጉም ይታወሳል።"
.
.
የአረናው #አብርሃ_ደስታ በፌስቡክ ገፁ...

"ዓምዶም #ሰላም ነው! ደሕና እደሩ!"

@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1
ከሰሞኑን መነጋገሪያ የሆነው የፍየሎች እስር!

ከሰሞኑ ባለቤትነታቸው #የአረና ትግራይ ፓርቲ አባል ናቸው የተባሉ አስራ ስድስት ፍየሎች የመታሰራቸው ዜና የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች መነጋገሪያ ሆኖ ቆይቷል። የአረና ፓርቲ ሊቀመንብር አቶ አብርሃ ደስታ በላፈው ረቡዕ የፓርቲው አባል ንብረት የሆኑ 16 ፍየሎች በትግራይ ክልል ቆላ ተምቤን ወረዳ ንኡስ ወረዳ ወርቅ አንባ ቀይሕ ተኽሊ ቀበሌ ውስጥ መታሰራቸውን ለቢቢሲ ገልጸዋል። የፍየሎቹ ባለቤት የሆኑት አቶ ዜናዊ አስመላሽ 16 ፍየሎቻቸው ታስረውባቸው እንደነበረ ተናግረው፤ ታስረው ከነበሩት ፍየሎች ሶስቱ አምልጠው ወደ ቤት መመለሳቸውን #ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ይህን ጉዳይ ሌሎች የውጭ ሀገር ሚዲያዎችም ሲቀባበሉት ታይቷል👇