TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ድሬዳዋ ፖሊስ‼️

ሰሞኑን በድሬዳዋ ከተማ የተከሰተዉን #አለመረጋጋት ተከትሎ የከተማዉ ፖሊስ ኮሚሽን 308 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አዉሎ ምርመራ እያካሄደ ነዉ፡፡

በብጥብጡ እጃቸዉ #የሌለ ግለሰቦች #እንዲፈቱ የከተማዋ የሃይማኖት አባቶችና ሽማግሌዎች ጠይቀዋል፡፡

የኢፌድሪ መከላከያ ሰራዊት የምስራቅ እዝ ጠቅላይ መምሪያ እና የከተማ አስተዳደሩ በከተማዋ የሃይማኖት አባቶች ሽማግሌዎች ጋር በከተማዋ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ዉይይት አካሂዷል፡፡

ሰሞኑን በድሬዳዋ ከተማ የስራ አድማ ይደረጋል ብለዉ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የሚያሰራጩ አካላት ከድርጊታቸዉ #እንዲቆጠቡም የምስራቅ እዝ መምሪያ አሳስቧል፡፡

ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia