TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ወሎ ዩኒቨርሲቲ🔝

ዛሬ በወሎ ዩኒቨርስቲ (ኮምቦልቻ ካምፓስ) የሚማሩ ተማሪዎች የከተማውን ህዝብ ስላደረጋችሁልን ነገር #እናመሠግናለን በማለት ከተማውን #የማፅዳት ስራ አከናውነዋል።

ከተማሪዎቹ...

ቄጠማ አንጥፋችሁ፣ ቡና አፍልታችሁ፣ ዳቦ ቆርሳችሁ፣ ሻንጣችንን ተሸክማችሁ ለተቀበላችሁን የኮምቦልቻ ከተማ የሃይማኖት አባቶች፣ የሃገር ሽማግሌዎች፣ እናቶች፣ ወጣቶች እና የከተማዋ አመራሮች፦ እኛ የወሎ ዩኒቨርሲቲ ኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ተማሪዎች በፍቅር
ተቀብሎ በሰፊ መዳፉ አቅፎ በፍቅር አስመርቆ የሚሸኘንን የኮምቦልቻ ከተማ ማህበረሰብ በማመስገን እሁድ ታህሳስ 7/04/2011 ዓ.ም ውቧን ኮምቦልቻ ውብ አድርገናት ከተማችንን በማጽዳት ምስጋናችንን ለመግለጽ መጥረጊያ፣ አካፋ፣ ዶማ እና ጋሪ ታጥቀን ዘመቻችን በተሳከካ መልኩ ጨርሰን ተመልሰናል ፡፡

ከኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ተማሪዎች። ወሎ የፍቅርና የጥበብ ምድር!!
©Mekbib

@tsegabwolde @tikvahethiopia