TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የመስቀል በዓል "ዮ ማስቃላ" በአዲስ አበባ ከቡራዩ ተፈናቃዮች ጋር እንደሚከበር የጋሞ ጎፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ #ኢሳያስ_እንድሪያስ
አስታወቁ፡፡ አስተዳዳሪው ትናንት ለጋዘጠኞች እንደገለጹት የዞኑ አስተዳደር በዓሉን በአዲስ አበባ #ከተጎጂዎች ጋር ለማሳለፍ ወስኗል፡፡ የመስቀል በዓል በጋሞም ሆነ በሌሎች የዞኑ ህዝቦች ባህል የዘመን መለወጫ መሆኑንና በአሮጌው ዘመን ያሳለፉት #ክፉ ነገር የሚረሳበት መሆኑን ተናግረዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia