TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የፌደራል ተቋማትን ለሚመሩ 2 ምክትል ኮሚሽነሮች፣ ለ1 ሚንስትር ድኤታ እና ለ1 ምክትል ዋና ዳይሬክተርነት ቦታዎች ሹመቶችን ሰጥተዋል፡፡ ወ/ሮ #ሃና_አርአያስላሴ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር፣ አቶ #ተካ_ገብረየስ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ድኤታ፣ አቶ #ሀሌሉያ_ሉሌ የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ስትራቴጂካዊ ጥናት ኢንስቲትዩት ም/ዋና ዳይሬክተር ሆነው ሲሾሙ አቶ ወዶ አጦ ደግሞ የስነምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር ሆነው ተሾመዋል፡፡

Via ጠ/ሚር ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia