#ETRSS1-EBC የኢትዮጵያን ባንዲራ አድርጎ በፎቶ ሾፕ አቀናብሮ ያሰራጨው ፎቶ የETRSS1 ሳተላይት ትክክለኛ ፎቶ አይደለም። ትክክለኛውን ፎቶ ማግኘት ባለመቻሉ እጅግ በርካታ የተቀናበሩ ፎቶዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጩ ነው። EBC ፎቶውን ካሰራጨ በኃላ በርካታ የመንግስት ተቋማት፣ ታዋቂ ግለሰቦች እና ሚዲያዎችም ፎቶውን ሲጠቀሙት ተመልክተናል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#FactCheck
በዓለም አቀፉ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት...
EBC ከጠዋት ጀምሮ በዘገባዎቹ ዛሬ ወደ ጠፈር የተላከውን ሳተላይት "የኮሚኒኬሽን" አገልግሎት እንዳለው እየገለፀ ነው። ይህ ቢሆን ሳተላይቱ የቴሌቭዥን፣ ሬድዮ እና ሌሎች ዌቮችን ያስተላልፋል ማለት ነው።
ነገር ግን ETRSS-1 የ "መሬት ምልከታ" ሳተላይት ነች። ለእርሻ፣ የአየር ሁኔታ እንዲሁም አካባቢ ጥበቃ የሚውሉ ምስሎችን የመላክ አቅም ግን አላት።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በዓለም አቀፉ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት...
EBC ከጠዋት ጀምሮ በዘገባዎቹ ዛሬ ወደ ጠፈር የተላከውን ሳተላይት "የኮሚኒኬሽን" አገልግሎት እንዳለው እየገለፀ ነው። ይህ ቢሆን ሳተላይቱ የቴሌቭዥን፣ ሬድዮ እና ሌሎች ዌቮችን ያስተላልፋል ማለት ነው።
ነገር ግን ETRSS-1 የ "መሬት ምልከታ" ሳተላይት ነች። ለእርሻ፣ የአየር ሁኔታ እንዲሁም አካባቢ ጥበቃ የሚውሉ ምስሎችን የመላክ አቅም ግን አላት።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
"...በጣም በእርግጠኝነት የምናገረው ሁሉም ሃገር ለሁለት ዓመታት በሴቶች ቢመራ፤ የተሻለ የኑሮ ዘይቤ እና ደረጃ ይኖረናል። በሁሉም ዘርፍ ለውጥ እንመለከታለን" - ባራክ ኦባማ (የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዘዳንት)
.
.
.
"የሰጣችሁኝን የአመራር ቦታ የምትረከበው ሴት እንድትሆን እመኛለሁ። ንግግሬን የሚያዳምጡ አዳራሹ ውስጥ ያሉ ወንዶች እንደማይቀየሙኝ ተስፋ አደርጋለሁ፤ ለነገሩ የነሱም ምኞት እንደኔ አይነት ሊሆን ይችላል"-ፖል ካጋሜ (የሩዋንዳ ፕሬዘዳንት-ትላንት ኪጋሊ በተጀመረው ብሔራዊ የውይይት መድረክ የተናገሩት)
PHOTO: ፋይል
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
.
.
.
"የሰጣችሁኝን የአመራር ቦታ የምትረከበው ሴት እንድትሆን እመኛለሁ። ንግግሬን የሚያዳምጡ አዳራሹ ውስጥ ያሉ ወንዶች እንደማይቀየሙኝ ተስፋ አደርጋለሁ፤ ለነገሩ የነሱም ምኞት እንደኔ አይነት ሊሆን ይችላል"-ፖል ካጋሜ (የሩዋንዳ ፕሬዘዳንት-ትላንት ኪጋሊ በተጀመረው ብሔራዊ የውይይት መድረክ የተናገሩት)
PHOTO: ፋይል
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#BODITI
የቦዲቲ ከተማ ወጣቶችና የከተማው ማህበረሰብ የወላይታ ክልል ህገ መንግስታዊ ጥያቄ ምክር ቤት ሳያፀድቅ አመት በመሙላቱ ህዝቡ ምክር ቤቱን በማውገዝ በህግ እንድጠየቅና ፌዴሬሽን ምክር ቤት በአስቸካይ የህዝባችንን ጥያቄ እንድመልስ ሰላማዊ በሆነ መልክ እያስተጋባ ይገኛል።
(ወላይታ ዞን ዋና አሰተዳደር)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የቦዲቲ ከተማ ወጣቶችና የከተማው ማህበረሰብ የወላይታ ክልል ህገ መንግስታዊ ጥያቄ ምክር ቤት ሳያፀድቅ አመት በመሙላቱ ህዝቡ ምክር ቤቱን በማውገዝ በህግ እንድጠየቅና ፌዴሬሽን ምክር ቤት በአስቸካይ የህዝባችንን ጥያቄ እንድመልስ ሰላማዊ በሆነ መልክ እያስተጋባ ይገኛል።
(ወላይታ ዞን ዋና አሰተዳደር)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ሰላማዊ ሰልፍ እየተደረገ ይገኛል...
ክንዶ ድዳዬ ወረዳ የወላይታ ህዝብ በክልል የመደራጀት ህገ መንግሥታዊ ጥያቄ ለደቡብ ክልል ም/ቤት ካቀረበ አንድ ዓመት መሆኑን ተከትለው ጥያቀው ምላሽ ባለማግኘቱ የኪንዶ ዲዳዬ ህዝቡ በሠለማዊ ሰልፍና በቀጣይ ትግል አቅጣጫ ላይ ውይይት እያደረገ ይገኛል።
(ወላይታ ዞን ዋና አሰተዳደር)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ክንዶ ድዳዬ ወረዳ የወላይታ ህዝብ በክልል የመደራጀት ህገ መንግሥታዊ ጥያቄ ለደቡብ ክልል ም/ቤት ካቀረበ አንድ ዓመት መሆኑን ተከትለው ጥያቀው ምላሽ ባለማግኘቱ የኪንዶ ዲዳዬ ህዝቡ በሠለማዊ ሰልፍና በቀጣይ ትግል አቅጣጫ ላይ ውይይት እያደረገ ይገኛል።
(ወላይታ ዞን ዋና አሰተዳደር)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
"የክልሉ ምክር ቤት በህግ ሊጠየቅ ይገባል!" - የሰልፉ ተሳታፊዎች
#WolaitaZone #BolosoBombe
የወላይታ ዞን ቦሎሶ ቦምቤ ወረዳ ህዝብ ከንጋቱ 11፡00 ጀምረው የወላይታ ህዝብ ህገ መንግሥታዊ ጥያቄ የክልሉ ምክር ቤት በማፈኑ አውግዘዋል። በአንድ ቅርጫት መታፈን አንችልም እኛ የጠየቅነው ህገ መንግስታዊ መብት ሊታፈን አይችልም። የክልሉ ምክር ቤት በህግ ልጠየቅ ይገባል። ሰላማዊ ሰልፉ በሰላም እየተካሄደ ይገኛል።
(ወላይታ ዞን ዋና አሰተዳደር)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#WolaitaZone #BolosoBombe
የወላይታ ዞን ቦሎሶ ቦምቤ ወረዳ ህዝብ ከንጋቱ 11፡00 ጀምረው የወላይታ ህዝብ ህገ መንግሥታዊ ጥያቄ የክልሉ ምክር ቤት በማፈኑ አውግዘዋል። በአንድ ቅርጫት መታፈን አንችልም እኛ የጠየቅነው ህገ መንግስታዊ መብት ሊታፈን አይችልም። የክልሉ ምክር ቤት በህግ ልጠየቅ ይገባል። ሰላማዊ ሰልፉ በሰላም እየተካሄደ ይገኛል።
(ወላይታ ዞን ዋና አሰተዳደር)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
"የክልሉ ምክር ቤት በህግ ይጠየቅ!" - የሰልፉ ተሳታፊዎች
በወላይታ ዞን የሆብቻና የአበላ አባያ ወረዳ ወጣቶችና የከተማው ማህበረሰብ የወላይታ ክልል ህገ መንግስታዊ ጥያቄ ምክር ቤት ሳያፀድቅ አመት በመሙላቱ ህዝቡ ምክር ቤቱን በማውገዝ በህግ እንድጠየቅና ፌዴሬሽን ምክር ቤት በአስቸካይ የህዝባችንን ጥያቄ እንድመልስ ሰላማዊ በሆነ መልክ እያስተጋባ ይገኛል።
(ወላይታ ዞን ዋና አሰተዳደር)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በወላይታ ዞን የሆብቻና የአበላ አባያ ወረዳ ወጣቶችና የከተማው ማህበረሰብ የወላይታ ክልል ህገ መንግስታዊ ጥያቄ ምክር ቤት ሳያፀድቅ አመት በመሙላቱ ህዝቡ ምክር ቤቱን በማውገዝ በህግ እንድጠየቅና ፌዴሬሽን ምክር ቤት በአስቸካይ የህዝባችንን ጥያቄ እንድመልስ ሰላማዊ በሆነ መልክ እያስተጋባ ይገኛል።
(ወላይታ ዞን ዋና አሰተዳደር)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#AbiyAhemedAli
የETRSS1 ሳተላይት መምጠቅን በማስመልከት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አሊ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የETRSS1 ሳተላይት መምጠቅን በማስመልከት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አሊ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የቤቲንግ ነገር...
"የስፖርት ውርርድ እንጂ ቁማር ስላልሆነ ፈቃድ ሰጥቻለሁ፤ እንደውም ለበርካቶች የስራ እድል ፈጥሯል!" - ብሄራዊ ሎተሪ
.
.
"ውርርድ በሚል ሽፋን ስሙን ለውጦ የመጣው ‹‹ቁማር›› ነው፤ እየተሰጠ ያለው ፈቃድም የወንጀለኛ መቅጫ ሕጉን የጣሰ ነው!" - የህግ ባለሙያዎች
More👇
https://telegra.ph/EPA-12-20
(EPA)
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
"የስፖርት ውርርድ እንጂ ቁማር ስላልሆነ ፈቃድ ሰጥቻለሁ፤ እንደውም ለበርካቶች የስራ እድል ፈጥሯል!" - ብሄራዊ ሎተሪ
.
.
"ውርርድ በሚል ሽፋን ስሙን ለውጦ የመጣው ‹‹ቁማር›› ነው፤ እየተሰጠ ያለው ፈቃድም የወንጀለኛ መቅጫ ሕጉን የጣሰ ነው!" - የህግ ባለሙያዎች
More👇
https://telegra.ph/EPA-12-20
(EPA)
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
ወላይታ ሶዶ...
በደቡብ ክልል ወላይታ ሶዶ ከተማ ከዛሬ ጠዋት ጀምሮ የማህበራዊ አግልግሎት መስጫዎች እና የትራንስፖርት እንቅስቃሴዎች መቋረጣቸው ተሰማ።
ከአካባቢው እየወጡ የሚገኙት መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ዛሬ በከተማው መደበኛ አንቅስቃሴዎች አይስተዋሉም፣ አብዛኞቹ የንግድና የመንግስት አግልግሎት ሰጪ ተቋማትም ተዘግተዋል።
የአግልግሎት መስጫዎች እና የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ሊቋረጥ ያቻለው የወላይታ ዞን ራሱን በቻለ የራስ ገዝ አስተዳደር (ክልል) ለመደራጀት ያቀረበው ጥያቄ ምላሽ ካለማግኘቱ ጋር በተያያዘ ሁከት „ሊቀሰቀስ ይችላል የሚል ስጋት በመኖሩ ነው“ ተብሏል።
የጀርመን ሬድዮ ያነጋገራቸው የዓይን አማኞች "በከተማዋ ዋና ዋና ጎዳናዎች የጸጥታ አባላትን ከጫኑ ወታደራዊ ካሚዮኖች በስተቀር የታክሲ፣ የባጃጅ እና የህዝብ ማመላለሻ አውቶቢሶች አንቅስቃሴ አይስተዋልም ፣ መንገዶችም ጭር ብለው ይስተዋላሉ" ብለዋል።
የወላይታ ዞን ምክር ቤት በክልል ለመደራጀት የሚያስችለውን ውሳኔ በማሳለፉ ጥያቄውን ለደቡብ ክልል ምክር ቤት ካቀረበ ዛሬ ታህሳስ 10 ቀን 2012 ዓ/ም አንድ ዓመቱን አስቆጥሯል።
"ያቀረብኩት ህገ መንግስታዊ ጥያቄ ምላሽ ተነፍጎታል" ያለው የዞን ምክር ቤትም ከሁለት ሳምንታት በፊት አስቸኳይ ጉባኤ በመጥራት የደቡብ ክልል ምክር ቤት ለጥያቄው በአስር ቀናት ውስጥ ምላሽ እንዲሰጥ የሚጠይቅ ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል።
ምክር ቤቱ ዳግም ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ "የላጋ" የተባለው የለውጥ አራማጅ ስብስብን ጨምሮ የከተማው ሴቶችና አባቶች ተከታታይ ሰልፎችን በማድረግ ጥያቄው አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጠው በመጠየቅ ላይ ይገኛሉ።
(የጀርመን ሬድዮ)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በደቡብ ክልል ወላይታ ሶዶ ከተማ ከዛሬ ጠዋት ጀምሮ የማህበራዊ አግልግሎት መስጫዎች እና የትራንስፖርት እንቅስቃሴዎች መቋረጣቸው ተሰማ።
ከአካባቢው እየወጡ የሚገኙት መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ዛሬ በከተማው መደበኛ አንቅስቃሴዎች አይስተዋሉም፣ አብዛኞቹ የንግድና የመንግስት አግልግሎት ሰጪ ተቋማትም ተዘግተዋል።
የአግልግሎት መስጫዎች እና የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ሊቋረጥ ያቻለው የወላይታ ዞን ራሱን በቻለ የራስ ገዝ አስተዳደር (ክልል) ለመደራጀት ያቀረበው ጥያቄ ምላሽ ካለማግኘቱ ጋር በተያያዘ ሁከት „ሊቀሰቀስ ይችላል የሚል ስጋት በመኖሩ ነው“ ተብሏል።
የጀርመን ሬድዮ ያነጋገራቸው የዓይን አማኞች "በከተማዋ ዋና ዋና ጎዳናዎች የጸጥታ አባላትን ከጫኑ ወታደራዊ ካሚዮኖች በስተቀር የታክሲ፣ የባጃጅ እና የህዝብ ማመላለሻ አውቶቢሶች አንቅስቃሴ አይስተዋልም ፣ መንገዶችም ጭር ብለው ይስተዋላሉ" ብለዋል።
የወላይታ ዞን ምክር ቤት በክልል ለመደራጀት የሚያስችለውን ውሳኔ በማሳለፉ ጥያቄውን ለደቡብ ክልል ምክር ቤት ካቀረበ ዛሬ ታህሳስ 10 ቀን 2012 ዓ/ም አንድ ዓመቱን አስቆጥሯል።
"ያቀረብኩት ህገ መንግስታዊ ጥያቄ ምላሽ ተነፍጎታል" ያለው የዞን ምክር ቤትም ከሁለት ሳምንታት በፊት አስቸኳይ ጉባኤ በመጥራት የደቡብ ክልል ምክር ቤት ለጥያቄው በአስር ቀናት ውስጥ ምላሽ እንዲሰጥ የሚጠይቅ ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል።
ምክር ቤቱ ዳግም ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ "የላጋ" የተባለው የለውጥ አራማጅ ስብስብን ጨምሮ የከተማው ሴቶችና አባቶች ተከታታይ ሰልፎችን በማድረግ ጥያቄው አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጠው በመጠየቅ ላይ ይገኛሉ።
(የጀርመን ሬድዮ)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በወላይታ ሶዶ ከተማ ስድስት ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ!
በወላይታ ዞን - ወ/ሶዶ ከተማ በደቡብ ክልል ጥያቄ በተቋቋመው የኮማንድ ፖስት ከትናንት ታኅሳስ 9 ማምሻውን ጀምሮ እስከ ዛሬ ታህሳስ 10 ድረስ ስድስት የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች እና የዞኑን የክልልነት ጥያቄ ተሟጋቾች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካለከል አሸናፊ ከበደ፣ ወርቅነህ ገበየሁ እና ቡዛየሁ ቡቼ የተባሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጾች የሚሟገቱ ግለሰቦች ሲሆኑ ብርቱካን የተባሉ አንዲት ሴትም በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የወላይታ ብሄራዊ ንቅናቄ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ተከተል ላቤና ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል፡፡
የዎብን ጽህፈት ቤት ሃላፊ የሆኑት አንዱለም ታደሰ ትላንት አመሻሹ ላይ በቁጥጥር መዋላቸውንም ጨምረው ገለፀዋል፡፡ በወላይታ ዞን በሚገኙ ስምንት ዋና ዋና ወረዳዎች ውስጥ በየወረዳው ቢያንስ አምስት መቶ ወታደሮች መግባታቸውን የገለፁት ተከተል ትናንት አመሻሹ ላይ የዞኑ አስተዳዳሪ በአካባቢው ሬዲዮ በዛሬው ቀን እንቅስቃሴ እንዳይኖር መልዕክት ማስተላለፉንም ጨምረው ገልጸዋል፡፡
‹‹ከአስር በላይ ኦራል መኪኖች በከተማው ውስጥ በፍጥነት እየተንቀሳቀሱ ሲሆን፣ በፒክ አፕ የተጫኑ ወታደሮች እንዲሁም አምስት ስድስት የሆኑ ወታደሮች በእግራቸው እየተዘዋወሩ ይገኛሉ›› ብለዋል፡፡ ‹‹ዛሬ ጠዋት የክልልነት ጥያቄ ያለበት ቲሸርት የለበሱ ሰዎች ታስረዋል›› ሲሉ ተናግረዋል፡፡ እስካሁን ባለው መረጃ በቁጥጥር ስር የዋሉት ሰዎች የዞኑ ፖሊስ መምሪያ ውስጥ እንደሚገኙ የታወቀ ሲሆን የመከላከለያ ሰራዊት በበኩሉ ለግዜው የተሟላ መረጃ እንደሌለው ገለፆ መረጃዎቹን እንዳሰባበሰበ እና የተሟላ መረጃ ሲያገኝ እንደሚያሳውቅ ለአዲስ ማለዳ ጋዜጣ ገለጿል፡፡
(አዲስ ማለዳ ጋዜጣ)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በወላይታ ዞን - ወ/ሶዶ ከተማ በደቡብ ክልል ጥያቄ በተቋቋመው የኮማንድ ፖስት ከትናንት ታኅሳስ 9 ማምሻውን ጀምሮ እስከ ዛሬ ታህሳስ 10 ድረስ ስድስት የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች እና የዞኑን የክልልነት ጥያቄ ተሟጋቾች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካለከል አሸናፊ ከበደ፣ ወርቅነህ ገበየሁ እና ቡዛየሁ ቡቼ የተባሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጾች የሚሟገቱ ግለሰቦች ሲሆኑ ብርቱካን የተባሉ አንዲት ሴትም በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የወላይታ ብሄራዊ ንቅናቄ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ተከተል ላቤና ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል፡፡
የዎብን ጽህፈት ቤት ሃላፊ የሆኑት አንዱለም ታደሰ ትላንት አመሻሹ ላይ በቁጥጥር መዋላቸውንም ጨምረው ገለፀዋል፡፡ በወላይታ ዞን በሚገኙ ስምንት ዋና ዋና ወረዳዎች ውስጥ በየወረዳው ቢያንስ አምስት መቶ ወታደሮች መግባታቸውን የገለፁት ተከተል ትናንት አመሻሹ ላይ የዞኑ አስተዳዳሪ በአካባቢው ሬዲዮ በዛሬው ቀን እንቅስቃሴ እንዳይኖር መልዕክት ማስተላለፉንም ጨምረው ገልጸዋል፡፡
‹‹ከአስር በላይ ኦራል መኪኖች በከተማው ውስጥ በፍጥነት እየተንቀሳቀሱ ሲሆን፣ በፒክ አፕ የተጫኑ ወታደሮች እንዲሁም አምስት ስድስት የሆኑ ወታደሮች በእግራቸው እየተዘዋወሩ ይገኛሉ›› ብለዋል፡፡ ‹‹ዛሬ ጠዋት የክልልነት ጥያቄ ያለበት ቲሸርት የለበሱ ሰዎች ታስረዋል›› ሲሉ ተናግረዋል፡፡ እስካሁን ባለው መረጃ በቁጥጥር ስር የዋሉት ሰዎች የዞኑ ፖሊስ መምሪያ ውስጥ እንደሚገኙ የታወቀ ሲሆን የመከላከለያ ሰራዊት በበኩሉ ለግዜው የተሟላ መረጃ እንደሌለው ገለፆ መረጃዎቹን እንዳሰባበሰበ እና የተሟላ መረጃ ሲያገኝ እንደሚያሳውቅ ለአዲስ ማለዳ ጋዜጣ ገለጿል፡፡
(አዲስ ማለዳ ጋዜጣ)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#Election2012
ምርጫ ቦርድ በተሻሻለው አዋጅ ለመመዝገብ የቀረበ ፓርቲ አለመኖሩን ገልጿል!
-በነባሩ አዋጅ 80 የፖለቲካ ፓርቲዎች ተመዝገበዋል
የተሻሻለው የምርጫ ቦርድ አዋጅ የሚጠይቀውን መስፈርት አሟልቶ ለመመዝገብ የቀረበ ፓርቲ አለመኖሩን ምርጫ ቦርድ ገልጿል። በቀድሞው አዋጅ እስካሁን 80 የፖለቲካ ፓርቲዎች መመዝገባቸውን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል።
የቦርዱ የኮሙኒኬሽን አማካሪ ወይዘሪት ሶሊያና ሽመልስ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለፁት፤ አዲስ የሚያመለክቱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሊስተናገዱ የሚችሉት በተሻሻለው የምርጫ ቦርድ አዋጅ ቁጥር 1162 መሰረት ነው:: ይህ አዋጅ የሚጠይቀውን አሟልቶ ለመመዝገብ የቀረበ ፓርቲ ግን የለም ብለዋል።
በተሻሻለው የምርጫ ቦርድ አዋጅ 1162 ላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለመመዝገብ ለሃገር አቀፍ ፓርቲ 10 ሺ የድጋፍ ፊርማ ፣ ለክልላዊ ፓርቲነት ደግሞ 4 ሺ የድጋፍ ፊርማ ማሰባሰብ እንደሚጠበቅባቸው አብራርተዋል።
(አዲስ ዘመን)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ምርጫ ቦርድ በተሻሻለው አዋጅ ለመመዝገብ የቀረበ ፓርቲ አለመኖሩን ገልጿል!
-በነባሩ አዋጅ 80 የፖለቲካ ፓርቲዎች ተመዝገበዋል
የተሻሻለው የምርጫ ቦርድ አዋጅ የሚጠይቀውን መስፈርት አሟልቶ ለመመዝገብ የቀረበ ፓርቲ አለመኖሩን ምርጫ ቦርድ ገልጿል። በቀድሞው አዋጅ እስካሁን 80 የፖለቲካ ፓርቲዎች መመዝገባቸውን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል።
የቦርዱ የኮሙኒኬሽን አማካሪ ወይዘሪት ሶሊያና ሽመልስ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለፁት፤ አዲስ የሚያመለክቱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሊስተናገዱ የሚችሉት በተሻሻለው የምርጫ ቦርድ አዋጅ ቁጥር 1162 መሰረት ነው:: ይህ አዋጅ የሚጠይቀውን አሟልቶ ለመመዝገብ የቀረበ ፓርቲ ግን የለም ብለዋል።
በተሻሻለው የምርጫ ቦርድ አዋጅ 1162 ላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለመመዝገብ ለሃገር አቀፍ ፓርቲ 10 ሺ የድጋፍ ፊርማ ፣ ለክልላዊ ፓርቲነት ደግሞ 4 ሺ የድጋፍ ፊርማ ማሰባሰብ እንደሚጠበቅባቸው አብራርተዋል።
(አዲስ ዘመን)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#WolaitaSodo
በወላይታ ሶዶ ከተማ የወላይታ ህዝብ የክልል ጥያቄ ዛሬ ታህሣስ 10/4/2012 ዓም ዓመት መሙላቱን ምክንያት በማድረግ ሁሉም የወላይታ ሶዶ ከተማ ነዋሪዎች የሀገር ሸማግሌዎች፣ ወጣቶችና ሴቶች ነጋዴዎች መንግስት ሰራተኞች በወላይታ ሶዶ ከተማ በሚገኘው ጉተራ አዳራሽ ወይይት አድርገዋል። የዕለቱ ተሳታፊዎች የህዝብ ጥያቄ በሠላማዊ መንገድ ብቻ መቀጠል አለበት ብለዋል።
(ወላይታ ዞን ዋና አስተዳደር)
@tikvahethioia @tikvahethiopiaBOT
በወላይታ ሶዶ ከተማ የወላይታ ህዝብ የክልል ጥያቄ ዛሬ ታህሣስ 10/4/2012 ዓም ዓመት መሙላቱን ምክንያት በማድረግ ሁሉም የወላይታ ሶዶ ከተማ ነዋሪዎች የሀገር ሸማግሌዎች፣ ወጣቶችና ሴቶች ነጋዴዎች መንግስት ሰራተኞች በወላይታ ሶዶ ከተማ በሚገኘው ጉተራ አዳራሽ ወይይት አድርገዋል። የዕለቱ ተሳታፊዎች የህዝብ ጥያቄ በሠላማዊ መንገድ ብቻ መቀጠል አለበት ብለዋል።
(ወላይታ ዞን ዋና አስተዳደር)
@tikvahethioia @tikvahethiopiaBOT
TIKVAH-ETHIOPIA
በወላይታ ሶዶ ከተማ ስድስት ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ! በወላይታ ዞን - ወ/ሶዶ ከተማ በደቡብ ክልል ጥያቄ በተቋቋመው የኮማንድ ፖስት ከትናንት ታኅሳስ 9 ማምሻውን ጀምሮ እስከ ዛሬ ታህሳስ 10 ድረስ ስድስት የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች እና የዞኑን የክልልነት ጥያቄ ተሟጋቾች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካለከል አሸናፊ ከበደ፣ ወርቅነህ ገበየሁ እና ቡዛየሁ ቡቼ የተባሉ በማኅበራዊ ትስስር…
#UPDATE
በወላይታ ሶዶ ከተማ ከትናንት ማታ ጀምሮ በኮማንድ ፖስት ቁጥጥር ስር ውለው ከነበሩ ግለሰቦች መካከል ከዎብን ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ አንዱአለም ታደሰ ውጪ ሁሉም መለቀቃቸው ተሰምቷል።
ከነዚህም መካከል፦
•አቶ አሸናፊ ከበደ
•አቶ ወርቅነህ ገበየሁ
•አቶ አማኑኤል ሞጊሶ
•አቶ ቡዛየሁ ቡቼ
•አቶ ጥጋቡ ደጀኔ
•ብርቱካን እንደሚገኙትበት ለማወቅ ተችሏል። ግለሰቦቹ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የወላይታ ህዝብ የክልልነት ጥያቄ እንዲመልስ የሚታገሉ እንደሆኑ ነው የሰማነው።
@tikvahethiopia @tikvahethiopia
በወላይታ ሶዶ ከተማ ከትናንት ማታ ጀምሮ በኮማንድ ፖስት ቁጥጥር ስር ውለው ከነበሩ ግለሰቦች መካከል ከዎብን ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ አንዱአለም ታደሰ ውጪ ሁሉም መለቀቃቸው ተሰምቷል።
ከነዚህም መካከል፦
•አቶ አሸናፊ ከበደ
•አቶ ወርቅነህ ገበየሁ
•አቶ አማኑኤል ሞጊሶ
•አቶ ቡዛየሁ ቡቼ
•አቶ ጥጋቡ ደጀኔ
•ብርቱካን እንደሚገኙትበት ለማወቅ ተችሏል። ግለሰቦቹ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የወላይታ ህዝብ የክልልነት ጥያቄ እንዲመልስ የሚታገሉ እንደሆኑ ነው የሰማነው።
@tikvahethiopia @tikvahethiopia
#YouthConnect
በወጣቶች የክህሎት ልማት እና የስራ ፈጠራ እንዲሁም ፋይናንስን ለወጣቶች ተደራሽ ማድረግ ትኩረቱ የሆነው ዮዝ ኮኔክት ኢትዮጵያ መርሀ-ግብር ዛሬ ይፋ ተደርጓል፡፡ 'ትስስር በምክንያት' በሚል መሪ ቃል ነው መርሀ-ግብሩ ይፋ የተደረገው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በወጣቶች የክህሎት ልማት እና የስራ ፈጠራ እንዲሁም ፋይናንስን ለወጣቶች ተደራሽ ማድረግ ትኩረቱ የሆነው ዮዝ ኮኔክት ኢትዮጵያ መርሀ-ግብር ዛሬ ይፋ ተደርጓል፡፡ 'ትስስር በምክንያት' በሚል መሪ ቃል ነው መርሀ-ግብሩ ይፋ የተደረገው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
"የትግራይና የፌደራል መንግስቱ ግንኙነት በጣም አሳሳቢ ነው!" - ዶ/ር አብርሃም ተከስተ
የትግራይ ክልል በተደጋጋሚ እያጋጠመኝ ነው ባለው ችግር ሳቢያ ከፌደራል መንግሥት ጋር ያለው ግንኙነት "በጣም አሳሳቢ" አሳሳቢ ወደ ሆነ ደረጃ እደረሰ መምጣቱን የክልሉ ከፍተኛ ባለስልጣን የሆኑት ዶ/ር አብረሃም ተከስተ ለቢቢሲ ተናገሩ።
ዶ/ር አብረሃምይህንን ያሉት ከትናንት በስቲያ ለሥራ ጉብኝት ወደ ትግራይ ክልል ጉዞ ሊያደርጉ የነበሩ የቻይና የሻንሺ ግዛት ልዑካን 'በፌደራል መንግሥት ትዕዛዝ' ወደ ትግራይ ክልል እንዳይጓዙ ተደርጓል ሲል የትግራይ ክልል መንግሥት ቅሬታውን ካሰማ በኋላ ነው።
More👇
https://telegra.ph/BBC-12-20
(ቢቢሲ የአማርኛው አገልግሎት)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የትግራይ ክልል በተደጋጋሚ እያጋጠመኝ ነው ባለው ችግር ሳቢያ ከፌደራል መንግሥት ጋር ያለው ግንኙነት "በጣም አሳሳቢ" አሳሳቢ ወደ ሆነ ደረጃ እደረሰ መምጣቱን የክልሉ ከፍተኛ ባለስልጣን የሆኑት ዶ/ር አብረሃም ተከስተ ለቢቢሲ ተናገሩ።
ዶ/ር አብረሃምይህንን ያሉት ከትናንት በስቲያ ለሥራ ጉብኝት ወደ ትግራይ ክልል ጉዞ ሊያደርጉ የነበሩ የቻይና የሻንሺ ግዛት ልዑካን 'በፌደራል መንግሥት ትዕዛዝ' ወደ ትግራይ ክልል እንዳይጓዙ ተደርጓል ሲል የትግራይ ክልል መንግሥት ቅሬታውን ካሰማ በኋላ ነው።
More👇
https://telegra.ph/BBC-12-20
(ቢቢሲ የአማርኛው አገልግሎት)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
"ለሁላችንም የምትመች ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ" በሚል የተካሄደው የሰላም ኮንፈረንስ የማጠቃለያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው!
"ለሁላችንም የምትመች ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ" በሚል ርዕስ በተዘጋጀውና በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ የሚገኘው የሰላም ኮንፈረንስ የማጠቃለያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ከሰዓት በሰላም ኮንፈረንሱ ላይ ተገኝተዋል።
ኮንፈረንሱ ባለፉት ሳምንታት በአማራና በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥታት የንግድ ማኅበረሰብ፣ የማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን አንቂዎች፣ ወጣቶች፣ የሃይማኖትና የማኅበረሰብ አመራሮች መካከል ሲካሄዱ የቆዩት ጉባኤያት ማጠናከሪያ ነው።
ጉባኤያቱ ልዩነቶችን አስታርቆና አቻችሎ የሁለቱን ክልላዊ መንግሥታት ሕዝቦች ለማቀራረብ ታስበው የተዘጋጁ መሆናቸውን የጠቅላይ ሚንስቴር ፅ/ቤት አስታውቋል።
(Office of the Prime Minister-Ethiopia)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
"ለሁላችንም የምትመች ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ" በሚል ርዕስ በተዘጋጀውና በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ የሚገኘው የሰላም ኮንፈረንስ የማጠቃለያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ከሰዓት በሰላም ኮንፈረንሱ ላይ ተገኝተዋል።
ኮንፈረንሱ ባለፉት ሳምንታት በአማራና በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥታት የንግድ ማኅበረሰብ፣ የማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን አንቂዎች፣ ወጣቶች፣ የሃይማኖትና የማኅበረሰብ አመራሮች መካከል ሲካሄዱ የቆዩት ጉባኤያት ማጠናከሪያ ነው።
ጉባኤያቱ ልዩነቶችን አስታርቆና አቻችሎ የሁለቱን ክልላዊ መንግሥታት ሕዝቦች ለማቀራረብ ታስበው የተዘጋጁ መሆናቸውን የጠቅላይ ሚንስቴር ፅ/ቤት አስታውቋል።
(Office of the Prime Minister-Ethiopia)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#FDREAttorneyGeneral
በሀገሪቱ በሚጉኙ የተለያዩ የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት (ዩኒቨርስቲዎች) ብሔርን መሰረት ባደረገ መልኩ በተከሰተው ሁከትንና ብጥብጥ በሰው ህይወት፣ እንዲሁም በአካል እና በንብረት ላይ በተፈፀመው ወንጀል ከፍተኛ ጉዳት የደረሰ ሲሆን በነዚህ አካባቢዎች ከ16 በላይ የሚሆኑ ተጠርጣሪዎች ተለይተው ምርመራ እየተካሄደ እንደሚገኝ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ አስታውቋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በሀገሪቱ በሚጉኙ የተለያዩ የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት (ዩኒቨርስቲዎች) ብሔርን መሰረት ባደረገ መልኩ በተከሰተው ሁከትንና ብጥብጥ በሰው ህይወት፣ እንዲሁም በአካል እና በንብረት ላይ በተፈፀመው ወንጀል ከፍተኛ ጉዳት የደረሰ ሲሆን በነዚህ አካባቢዎች ከ16 በላይ የሚሆኑ ተጠርጣሪዎች ተለይተው ምርመራ እየተካሄደ እንደሚገኝ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ አስታውቋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ወላይታ ሶዶ ወደመደበኛ እንቅስቃሴዋ እየተመለሰች ነው!
በከተማይቱ መግቢያ ና መውጫ አሽከርካሪዎች መንቀሳቀስ ጀምረዋል። በከተማይቱ የባጃጅ፣ እምዲጉም አገልግሎት ሰጪ ሆቴሎች እና ሌሎችም በከፊል አገልግሎት መስጠት መጀመራቸው ተሰምቷል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በከተማይቱ መግቢያ ና መውጫ አሽከርካሪዎች መንቀሳቀስ ጀምረዋል። በከተማይቱ የባጃጅ፣ እምዲጉም አገልግሎት ሰጪ ሆቴሎች እና ሌሎችም በከፊል አገልግሎት መስጠት መጀመራቸው ተሰምቷል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የወላይታ ዞን አስተዳደር ህዝቡ ላሳየው ጨዋነት ምስጋናውን አቀረበ!
የወላይታ ህዝብ ዛሬ የኢፌዴሪ ህገ-መንግሥትን በማክበር ረገድ ላሳየው ጨዋነት የዞኑ አስተዳደር ምስጋና አቅርበዋል፡፡
የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዳጋቶ ኩምቤ ዛሬ ከሰዓት በኋላ ለተለያዩ ሚዲያዎች በሰጡት መግለጫ እንዳገለጹት የወላይታ ህዝብ ከአንድ ዓመት በፊት ለደቡብ ክልል ምክር ቤት ያቀረበውን ራስን በራስ የማስተዳደር ህገ-መንግሥታዊ ጥያቄ የክልሉ መንግሥት ምላሽ አለመስጠቱን ለማውገዝ ዛሬ ታህሳስ 10/2012 ዓ.ም ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ ሲጠይቅ ነበር፡፡
ይሁን እንጂ የደቡብ ክልል ኮማንድ ፖስት ትናንትና ከሰዓት በኋላ በሰጠው መግለጫ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሌለ የቀረበውን ጥሪ ተቀብሎ ህገ-መንግሥታዊ ስርዓትን በማክበር ላሳየው ጨዋነት ታላቅ ምስጋና አቅርበዋል፡፡
More👇
https://telegra.ph/WRS-12-20
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የወላይታ ህዝብ ዛሬ የኢፌዴሪ ህገ-መንግሥትን በማክበር ረገድ ላሳየው ጨዋነት የዞኑ አስተዳደር ምስጋና አቅርበዋል፡፡
የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዳጋቶ ኩምቤ ዛሬ ከሰዓት በኋላ ለተለያዩ ሚዲያዎች በሰጡት መግለጫ እንዳገለጹት የወላይታ ህዝብ ከአንድ ዓመት በፊት ለደቡብ ክልል ምክር ቤት ያቀረበውን ራስን በራስ የማስተዳደር ህገ-መንግሥታዊ ጥያቄ የክልሉ መንግሥት ምላሽ አለመስጠቱን ለማውገዝ ዛሬ ታህሳስ 10/2012 ዓ.ም ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ ሲጠይቅ ነበር፡፡
ይሁን እንጂ የደቡብ ክልል ኮማንድ ፖስት ትናንትና ከሰዓት በኋላ በሰጠው መግለጫ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሌለ የቀረበውን ጥሪ ተቀብሎ ህገ-መንግሥታዊ ስርዓትን በማክበር ላሳየው ጨዋነት ታላቅ ምስጋና አቅርበዋል፡፡
More👇
https://telegra.ph/WRS-12-20
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia