#YouthConnect
በወጣቶች የክህሎት ልማት እና የስራ ፈጠራ እንዲሁም ፋይናንስን ለወጣቶች ተደራሽ ማድረግ ትኩረቱ የሆነው ዮዝ ኮኔክት ኢትዮጵያ መርሀ-ግብር ዛሬ ይፋ ተደርጓል፡፡ 'ትስስር በምክንያት' በሚል መሪ ቃል ነው መርሀ-ግብሩ ይፋ የተደረገው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በወጣቶች የክህሎት ልማት እና የስራ ፈጠራ እንዲሁም ፋይናንስን ለወጣቶች ተደራሽ ማድረግ ትኩረቱ የሆነው ዮዝ ኮኔክት ኢትዮጵያ መርሀ-ግብር ዛሬ ይፋ ተደርጓል፡፡ 'ትስስር በምክንያት' በሚል መሪ ቃል ነው መርሀ-ግብሩ ይፋ የተደረገው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia