This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ፋይዳ #ዲጂታል_መታወቂያ
በፋይዳ ይታወቁ ፣ በፋይዳ ይገልገሉ ፣ በፋይዳ ይዘምኑ!!!
ፋይዳ ለኢትዮዺያ!
Addis Ababa CRRSA - Civil Registration and Residency Service Agency Ethio telecom
#ፋይዳ #መታወቅ #DigitalID #fayda
በፋይዳ ይታወቁ ፣ በፋይዳ ይገልገሉ ፣ በፋይዳ ይዘምኑ!!!
ፋይዳ ለኢትዮዺያ!
Addis Ababa CRRSA - Civil Registration and Residency Service Agency Ethio telecom
#ፋይዳ #መታወቅ #DigitalID #fayda
#ፓስፖርት #ፋይዳ
ፓስፖርት ለማውጣት ፋይዳ / ዲጂታል መታወቂያ እንደሚያስፈልግ እና ቅድመ ሁኔታ እንደሚሆን ተገለፀ።
ከሰኔ 1 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ ለፓስፖርት አገልግሎት ከሚስፈልጉ ሰነዶች ፋይዳ / ዲጂታል መታወቂያ አንዱ እንደሚሆን ተገልጿል።
ፓስፖርት ለመውሰድ በቀጠሮ ላይ የሚገኙ ዜጎችም የፋይዳ / ዲጂታል መታወቂያ እንዲይዙ ይጠበቃል ተብሏል።
ፋይዳ / ዲጂታል መታወቂያን ለፓስፖርት አገልግሎት ከሚስፈልጉ ሰነዶች ውስጥ በማካተት አገልግሎት ለመስጠት የዲጂታል መታወቂያ ፕሮግራም እና የኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት በትብብር ለመስራት ከስምምነት መደረሳቸው ተነግሯል።
ከዚህ በኃላ ከፓስፖርት ጋር በተያያዘ ለሚሰጠው አገልግሎት ዲጂታል መታወቂያ እንደ ዋና ሰነድ ያገለግላል።
#National_ID #FAYDA #EPA
@tikvahethiopia
ፓስፖርት ለማውጣት ፋይዳ / ዲጂታል መታወቂያ እንደሚያስፈልግ እና ቅድመ ሁኔታ እንደሚሆን ተገለፀ።
ከሰኔ 1 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ ለፓስፖርት አገልግሎት ከሚስፈልጉ ሰነዶች ፋይዳ / ዲጂታል መታወቂያ አንዱ እንደሚሆን ተገልጿል።
ፓስፖርት ለመውሰድ በቀጠሮ ላይ የሚገኙ ዜጎችም የፋይዳ / ዲጂታል መታወቂያ እንዲይዙ ይጠበቃል ተብሏል።
ፋይዳ / ዲጂታል መታወቂያን ለፓስፖርት አገልግሎት ከሚስፈልጉ ሰነዶች ውስጥ በማካተት አገልግሎት ለመስጠት የዲጂታል መታወቂያ ፕሮግራም እና የኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት በትብብር ለመስራት ከስምምነት መደረሳቸው ተነግሯል።
ከዚህ በኃላ ከፓስፖርት ጋር በተያያዘ ለሚሰጠው አገልግሎት ዲጂታል መታወቂያ እንደ ዋና ሰነድ ያገለግላል።
#National_ID #FAYDA #EPA
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#የመውጫፈተና የከፍተኛ ትምህርት ቅድመ ምረቃ መርሃ ግብር ተማሪዎች መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ 10/ 2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል። ተፈታኞች ለፈተና ሲመጡ ብሄራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) መያዝ ይጠበቅባቸዋል ተብሏል፡፡ የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) " የ2017 የዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 10 /2017 ዓ.ም.…
#ExitExam #Fayda
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ለመውሰድ ዕጩ ተመራቂዎች የፋይዳ መታወቂያ / ብሔራዊ መታወቂያ ሊኖራቸው እንደሚገባ መገለጹ ይታወሳል።
ተፈታኞች በፈተና ወቅት ይዞ መገኘት የሚጠበቅባቸው የፋይዳ መታወቂያ አማራጮችን በተመለከተ የብሔራዊ መታወቂያ አገልግሎት ጽ/ቤት አጭር ማብራሪያ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ሰጥቷል።
ተፈታኞች የትኞቹን የፋይዳ መታወቂያ አማራጮች መያዝ ይችላሉ ?
- በኢትዮ ቴሌኮም ወይም የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት አማካኝነት የታተሙ የፋይዳ መታወቂያዎችን፤
- ከ "Fayda ID" ሞባይል መተግበሪያ ፣ ከቴሌብር ሱፐር አፕ፣ እንዲሁም ሲቢኢ ብር ሞባይል መተግበሪያ ላይ #QR_ኮድ በማውረድ እና በወረቀት በማሳተም መያዝ ይችላሉ።
የማይፈቀደው ወይም የማይቻለው የቱ ነው ?
📵 ዲጂታል ኮፒ (በስልክ ይዞ መገኘት) አይቻልም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የፈተና ሥርዓቱ ከፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ ጋር የተያያዘ መሆኑን ያረጋገጠ ሲሆን ተማሪዎች ከዲጂታል ኮፒ (ከስልክ) ውጪ ሌሎች የፋይዳ መታወቂያ አማራጮችን ይዞ በፈተናው ላይ መገኘት እንደሚችሉ አረጋግጧል።
የፋይዳ ቁጥር ከጠፋብዎ ወይም ካልደረስዎ *9779# ላይ በመደወል በድጋሚ ማስላክ ይችላሉ።
ፎቶ ፦ ተማሪዎች ሊይዙት የሚገባቸው የፋይዳ መታወቂያ አማራጮች ማሳያዎች
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ለመውሰድ ዕጩ ተመራቂዎች የፋይዳ መታወቂያ / ብሔራዊ መታወቂያ ሊኖራቸው እንደሚገባ መገለጹ ይታወሳል።
ተፈታኞች በፈተና ወቅት ይዞ መገኘት የሚጠበቅባቸው የፋይዳ መታወቂያ አማራጮችን በተመለከተ የብሔራዊ መታወቂያ አገልግሎት ጽ/ቤት አጭር ማብራሪያ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ሰጥቷል።
ተፈታኞች የትኞቹን የፋይዳ መታወቂያ አማራጮች መያዝ ይችላሉ ?
- በኢትዮ ቴሌኮም ወይም የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት አማካኝነት የታተሙ የፋይዳ መታወቂያዎችን፤
- ከ "Fayda ID" ሞባይል መተግበሪያ ፣ ከቴሌብር ሱፐር አፕ፣ እንዲሁም ሲቢኢ ብር ሞባይል መተግበሪያ ላይ #QR_ኮድ በማውረድ እና በወረቀት በማሳተም መያዝ ይችላሉ።
የማይፈቀደው ወይም የማይቻለው የቱ ነው ?
📵 ዲጂታል ኮፒ (በስልክ ይዞ መገኘት) አይቻልም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የፈተና ሥርዓቱ ከፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ ጋር የተያያዘ መሆኑን ያረጋገጠ ሲሆን ተማሪዎች ከዲጂታል ኮፒ (ከስልክ) ውጪ ሌሎች የፋይዳ መታወቂያ አማራጮችን ይዞ በፈተናው ላይ መገኘት እንደሚችሉ አረጋግጧል።
የፋይዳ ቁጥር ከጠፋብዎ ወይም ካልደረስዎ *9779# ላይ በመደወል በድጋሚ ማስላክ ይችላሉ።
ፎቶ ፦ ተማሪዎች ሊይዙት የሚገባቸው የፋይዳ መታወቂያ አማራጮች ማሳያዎች
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
#FaydaforEthiopia
ያስተውሉ!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዚህ ቀደም ባወጣው መመሪያ መሰረት ከታህሳስ 23፣ 2017 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም ባንኮች አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ ተደርጎ እየተተገበረ መሆኑ ይታወሳል።
በተመሳሳይ ከሰኔ 24 ፣ 2017 (July 1, 2025) ጀምሮ በተጠቀሱት ክልል ከተሞች ማለትም ፦
- ባሕር ዳር
- ጎንደር
- ሐዋሳ
- ድሬዳዋ
- ደሴ
- ደብረ ብርሃን
- ሀረር
- አርባ ምንጭ
- ኮምቦልቻ
- ሸገር
- ወላይታ ሶዶ
- ጅግጅጋ
- አዳማ
- ሻሸመኔ
- መቐለ
- አክሱም
- ቢሾፍቱ
- ባቱ
- ወራቤ
- ቡታጅራ
- ጅማ
- አምቦ
- አዲግራት
- ሆሳዕና
- ወልቂጤ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ የሚደረግ ይሆናል።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #Fayda #FaydaforEthiopia
ያስተውሉ!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዚህ ቀደም ባወጣው መመሪያ መሰረት ከታህሳስ 23፣ 2017 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም ባንኮች አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ ተደርጎ እየተተገበረ መሆኑ ይታወሳል።
በተመሳሳይ ከሰኔ 24 ፣ 2017 (July 1, 2025) ጀምሮ በተጠቀሱት ክልል ከተሞች ማለትም ፦
- ባሕር ዳር
- ጎንደር
- ሐዋሳ
- ድሬዳዋ
- ደሴ
- ደብረ ብርሃን
- ሀረር
- አርባ ምንጭ
- ኮምቦልቻ
- ሸገር
- ወላይታ ሶዶ
- ጅግጅጋ
- አዳማ
- ሻሸመኔ
- መቐለ
- አክሱም
- ቢሾፍቱ
- ባቱ
- ወራቤ
- ቡታጅራ
- ጅማ
- አምቦ
- አዲግራት
- ሆሳዕና
- ወልቂጤ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ የሚደረግ ይሆናል።
#ፋይዳለኢትዮጵያ #Fayda #FaydaforEthiopia