TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Breaking

የፈረንሳይ የበረራ ደኅንነት ምርመራ ባለሥልጣን እንዳለው ቢሾፍቱ አቅራቢያ #የተከሰከሰው የኢትዮጵያ አውሮፕላን የመረጃ መመዝገቢያ ሳጥን ውስጥ የተከማቸው ሰነድ በስኬት #ተገልብጧል። መረጃው ለኢትዮጵያ አየር መንገድ #ተሰጥቷል። ባለሥልጣኑ ከመረጃ ማጠራቀሚያው የነበሩ የድምጽ ሰነዶችን #አላዳመጥኩም ብሏል። ከላይ በምስሉ የሚታየው ትክክለኛው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቁጥር ኢቲ 302 ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን የመረጃ ማጠራቀሚያ ነው።

Via Eshet Bekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia