#Tokyo2020 🇪🇹 #ETHIOPIA
ሀብታም አለሙ በ800 ሜትር ውድድር ሁለተኛ በመውጣት ለፍፃሜ ማለፏን አረጋግጣለች።
ሀብታም አለሙ የ ፍፃሜ ውድድሯን በመጪው ማክሰኞ ቀን 9:25 የምታደርግ ይሆናል።
@tikvahethsport
ሀብታም አለሙ በ800 ሜትር ውድድር ሁለተኛ በመውጣት ለፍፃሜ ማለፏን አረጋግጣለች።
ሀብታም አለሙ የ ፍፃሜ ውድድሯን በመጪው ማክሰኞ ቀን 9:25 የምታደርግ ይሆናል።
@tikvahethsport
#Tokyo2020 🇪🇹 #ETHIOPIA
በ3 ሺ ሜትር መሰናክል ማጣሪያ በተደረገ ውድድር ኢትዮጵያዊያኖቹ መቅደስ አበበ ሶስተኛ ደረጃ እንዲሁም ዘርፌ ወንድማገኝ በምርጥ ሰዓት 4ኛ ደረጃን በመያዝ ለፍፃሜው ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።
በመጀመሪያው ምድብ ተወዳድራ የነበረው አትሌት ሎሚ ሙለታ 10ኛ ደረጃን በመያዝ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፍ ሳትችል ቀርታለች።
የ3 ሺ ሜትር መሰናክል የፍፃሜ ውድድር በመጪው ዕሮብ ከ ቀኑ 8:00 ጀምሮ የሚካሄድ ይሆናል።
@tikvahethsport
በ3 ሺ ሜትር መሰናክል ማጣሪያ በተደረገ ውድድር ኢትዮጵያዊያኖቹ መቅደስ አበበ ሶስተኛ ደረጃ እንዲሁም ዘርፌ ወንድማገኝ በምርጥ ሰዓት 4ኛ ደረጃን በመያዝ ለፍፃሜው ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።
በመጀመሪያው ምድብ ተወዳድራ የነበረው አትሌት ሎሚ ሙለታ 10ኛ ደረጃን በመያዝ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፍ ሳትችል ቀርታለች።
የ3 ሺ ሜትር መሰናክል የፍፃሜ ውድድር በመጪው ዕሮብ ከ ቀኑ 8:00 ጀምሮ የሚካሄድ ይሆናል።
@tikvahethsport
#Tokyo2020 🇪🇹 #ETHIOPIA
በ1,500 ሜትር ማጣሪያ በተደረገ ውድድር ኢትዮጵያዊያኖቹ ፍሬወይኒ ሀይሉ እና ለምለም ሀይሉ ከ ምድባቸው አምስተኛ ደረጃን በመያዝ ለግማሽ ፍፃሜው ማለፋቸውን አረጋግጠዋል ።
በሶስተኛው ምድብ ተወዳድራ የነበረው አትሌት ድርቤ ወልተጂ 12ኛ ደረጃን በመያዝ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፍ ሳትችል ቀርታለች።
የ1,5000 ሜትር የግማሽ ፍፃሜ ውድድር በመጪው ረቡዕ ከቀኑ 7:00 ጀምሮ የሚካሄድ ይሆናል።
@tikvahethsport
በ1,500 ሜትር ማጣሪያ በተደረገ ውድድር ኢትዮጵያዊያኖቹ ፍሬወይኒ ሀይሉ እና ለምለም ሀይሉ ከ ምድባቸው አምስተኛ ደረጃን በመያዝ ለግማሽ ፍፃሜው ማለፋቸውን አረጋግጠዋል ።
በሶስተኛው ምድብ ተወዳድራ የነበረው አትሌት ድርቤ ወልተጂ 12ኛ ደረጃን በመያዝ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፍ ሳትችል ቀርታለች።
የ1,5000 ሜትር የግማሽ ፍፃሜ ውድድር በመጪው ረቡዕ ከቀኑ 7:00 ጀምሮ የሚካሄድ ይሆናል።
@tikvahethsport
#Tokyo2020
የኢትዮጵያ ጀግና ልጆች ለሜቻ ግርማ እና ጌትነት ዋለ በተሳተፉበት የ3000 ሜትር መሰናክል ወንዶች ፍፃሜ ውድድር ለሀገራቸው መልካም ውጤት አስመዝግበዋል።
ለሜቻ ግርማ በ8:10.38 2ኛ ሆኖ በመግባት ለኢትዮጵያ የብር ሜዳልያ ሲያስገኝ ጌትነት ዋለ በ8:14.97 4ኛ ደረጃም ይዞ በማጠናቀቅ ዲፕሎማ አስገኝቷል።
በዚህ ርቀት የውድድር ዘርፍ የኬንያውያን የበላይነት የተገታ ሲሆን የዛሬውን ውድድር የሞሮኮ አትሌት ሱፊአኔ ባካሊ በበላይነት አጠናቋል።
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ጀግና ልጆች ለሜቻ ግርማ እና ጌትነት ዋለ በተሳተፉበት የ3000 ሜትር መሰናክል ወንዶች ፍፃሜ ውድድር ለሀገራቸው መልካም ውጤት አስመዝግበዋል።
ለሜቻ ግርማ በ8:10.38 2ኛ ሆኖ በመግባት ለኢትዮጵያ የብር ሜዳልያ ሲያስገኝ ጌትነት ዋለ በ8:14.97 4ኛ ደረጃም ይዞ በማጠናቀቅ ዲፕሎማ አስገኝቷል።
በዚህ ርቀት የውድድር ዘርፍ የኬንያውያን የበላይነት የተገታ ሲሆን የዛሬውን ውድድር የሞሮኮ አትሌት ሱፊአኔ ባካሊ በበላይነት አጠናቋል።
@tikvahethiopia
#Tokyo2020 🇪🇹 #ETHIOPIA
የ1,500 ሜትር የወንዶች ማጣሪያ ውድድር ከደቂቃዎች በፊት ተጠናቋል።
በሶስተኛው ምድብ የተወዳደረው ታደሰ ለሚ በ3:36.26 በሆነ ሰዓት 2ኛ ሆኖ በማጠናቀቅ ወደ ቀጣዩ ዙር አልፏል።
በምድብ ሁለት የተወዳደረው ሳሙኤል አባተ ውድድሩን በ3:41.63 በመጨረስ 5ኛ ሆኖ ወደ ግማሽ ፍፃሜው ማለፉን አረጋግጧል።
በመጀመሪያው ምድብ የተካፈለው አትሌት ሳሙኤል ተፈራ በ3:37.78 ጊዜ 9ኛ ደረጃን በመያዝ ወደ ቀጣዩ ዙር ሳያልፍ ቀርቷል ።
የግማሽ ፍፃሜ ውድድሮች ሀሙስ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ የሚካሄዱ ይሆናል።
@tikvahethsport
የ1,500 ሜትር የወንዶች ማጣሪያ ውድድር ከደቂቃዎች በፊት ተጠናቋል።
በሶስተኛው ምድብ የተወዳደረው ታደሰ ለሚ በ3:36.26 በሆነ ሰዓት 2ኛ ሆኖ በማጠናቀቅ ወደ ቀጣዩ ዙር አልፏል።
በምድብ ሁለት የተወዳደረው ሳሙኤል አባተ ውድድሩን በ3:41.63 በመጨረስ 5ኛ ሆኖ ወደ ግማሽ ፍፃሜው ማለፉን አረጋግጧል።
በመጀመሪያው ምድብ የተካፈለው አትሌት ሳሙኤል ተፈራ በ3:37.78 ጊዜ 9ኛ ደረጃን በመያዝ ወደ ቀጣዩ ዙር ሳያልፍ ቀርቷል ።
የግማሽ ፍፃሜ ውድድሮች ሀሙስ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ የሚካሄዱ ይሆናል።
@tikvahethsport
TIKVAH-ETHIOPIA
ድል ለሀገራችን ! ዛሬ በቶኪዮ ኦሎምፒክ የሀገራችን አትሌቶች የሚሳተፉባቸው ውድድሮች ይካሄዳሉ። የመጀመሪያው ውድድር ቀን 8:00 ላይ የሚካሄድ ሲሆን የወንዶች 5,000 ሜትር #ማጣርያ ነው። በዘህም ውድድር ጌትነት ዋለ ፣ ንብረት መላክ እና ሚልኬሳ መንገሻ ሀገራችንን ይወክላሉ። ቀን 9:25 ላይ ደግሞ የሴቶች 800 ሜትር #ፍፃሜ የሚካሄድ ሲሆን ሀብታም አለሙ ብቸኝነት ሀገራችንን ኢትዮጵያ ትወክላለች።…
#Tokyo2020 🇪🇹 #ETHIOPIA
የ5,000 ሜትር የወንዶች ማጣርያ የመጀመሪያ ምድብ ተካሂዷል።
በዚህም መሰረት በማጣርያው የተወዳደሩት ጌትነት ዋለ እና ንብረት መላክ ወደ ቀጣዪ ዙር ማለፍ ሳይችሉ ቀርተዋል።
አትሌት ጌትነት ዋለ ዘጠነኛ በመሆን አትሌት ንብረት መላክ ደግሞ አስራ አራተኛ በመሆን ውድድራቸውን አጠናቀዋል።
@tikvahethsport
የ5,000 ሜትር የወንዶች ማጣርያ የመጀመሪያ ምድብ ተካሂዷል።
በዚህም መሰረት በማጣርያው የተወዳደሩት ጌትነት ዋለ እና ንብረት መላክ ወደ ቀጣዪ ዙር ማለፍ ሳይችሉ ቀርተዋል።
አትሌት ጌትነት ዋለ ዘጠነኛ በመሆን አትሌት ንብረት መላክ ደግሞ አስራ አራተኛ በመሆን ውድድራቸውን አጠናቀዋል።
@tikvahethsport
TIKVAH-ETHIOPIA
ድል ለሀገራችን ኢትዮጵያ ! ዛሬ በቶኪዮ ኦሎምፒክ የሀገራችን አትሌቶች ውድድራቸውን ይካሂዳሉ። ቀን 7:00 ላይ የሴቶች 1,500 ሜትር #የግማሽ_ፍፃሜ ውድድር የሚካሄድ ሲሆን ፍሬወይኒ ሀይሉ እና ለምለም ሀይሉ በርቀቱ የሚሳተፉ አትሌቶቻችን ናቸው። ቀን 8:00 ላይ ደግሞ የሴቶች 3,000 ሜትር መሰናክል #ፍፃሜ ሲካሄድ መቅደስ አበበ እና ዘርፌ ወንድማገኝ ለሀገራችን ኢትዮጵያ ተጨማሪ ሜዳሊያ ለማስገኘት…
#Tokyo2020
በ1,500 ሜትር ለፍፃሜ ለማለፍ በተካሄደው ውድድር በመጀመሪያው ምድብ የተወዳደረችው ፍሬወይኒ ሀይሉ 3:57.54 በሆነ ሰዓት 2ኛ ደረጃን በመያዝ ለ ፍፃሜው አልፋለች።
@tikvahethsport
በ1,500 ሜትር ለፍፃሜ ለማለፍ በተካሄደው ውድድር በመጀመሪያው ምድብ የተወዳደረችው ፍሬወይኒ ሀይሉ 3:57.54 በሆነ ሰዓት 2ኛ ደረጃን በመያዝ ለ ፍፃሜው አልፋለች።
@tikvahethsport
#Tokyo2020 🇪🇹 #Ethiopia
ድል ለሀገራችን ኢትዮጵያ !
ዛሬ በቶኪዮ ኦሎምፒክ የሀገራችን አትሌቶች ውድድራቸውን ይካሂዳሉ ።
ቀን 8:00 ላይ የ ወንዶች 1,500 ሜትር #ግማሽ_ፍፃሜ ውድድር የሚካሄድ ሲሆን ታደሰ ለሚ እና ሳሙኤል አባተ በ ርቀቱ የሚሳተፉ አትሌቶቻችን ናቸው።
ድል ለሀገራችን !
ፎቶ :- ከግራ ወደ ቀኝ ታደሰ ለሚ እና ሳሙኤል አባተ
@tikvahethsport
ድል ለሀገራችን ኢትዮጵያ !
ዛሬ በቶኪዮ ኦሎምፒክ የሀገራችን አትሌቶች ውድድራቸውን ይካሂዳሉ ።
ቀን 8:00 ላይ የ ወንዶች 1,500 ሜትር #ግማሽ_ፍፃሜ ውድድር የሚካሄድ ሲሆን ታደሰ ለሚ እና ሳሙኤል አባተ በ ርቀቱ የሚሳተፉ አትሌቶቻችን ናቸው።
ድል ለሀገራችን !
ፎቶ :- ከግራ ወደ ቀኝ ታደሰ ለሚ እና ሳሙኤል አባተ
@tikvahethsport
#Tokyo2020 🇪🇹 #Ethiopia
በ1,500 ሜትር ወንዶች የግማሽ ፍፃሜ በመጀመሪያው ምድብ የተካፈለው አትሌታችን ታደሰ ለሚ ሰባተኛ ደረጃን በመያዝ ለ ፍፃሜው ማለፍ #ሳይችል ቀርቷል።
በ1,500 ሜትር የግማሽ ፍፃሜ ውድድር የመጀመሪያውን አምስት ደረጃ ይዘው ያጠናቀቁ አትሌቶች በቀጥታ ለፍፃሜው ውድድር የሚያልፉ ይሆናል።
የ1,500 ሜትር የፍፃሜ ውድድር በመጪው ቅዳሜ ከ ቀኑ 8:40 ላይ የሚካሄድ ይሆናል።
*ፈጣን ሰዓት የሚያስመዘግቡ 2 አትሌቶች የ ፍፃሜ ውድድሩን የሚቀላቀሉ ይሆናል።
@tikvahethsport
በ1,500 ሜትር ወንዶች የግማሽ ፍፃሜ በመጀመሪያው ምድብ የተካፈለው አትሌታችን ታደሰ ለሚ ሰባተኛ ደረጃን በመያዝ ለ ፍፃሜው ማለፍ #ሳይችል ቀርቷል።
በ1,500 ሜትር የግማሽ ፍፃሜ ውድድር የመጀመሪያውን አምስት ደረጃ ይዘው ያጠናቀቁ አትሌቶች በቀጥታ ለፍፃሜው ውድድር የሚያልፉ ይሆናል።
የ1,500 ሜትር የፍፃሜ ውድድር በመጪው ቅዳሜ ከ ቀኑ 8:40 ላይ የሚካሄድ ይሆናል።
*ፈጣን ሰዓት የሚያስመዘግቡ 2 አትሌቶች የ ፍፃሜ ውድድሩን የሚቀላቀሉ ይሆናል።
@tikvahethsport
#Tokyo2020 🇪🇹 #Ethiopia
በ1,500 ሜትር የግማሽ ፍፃሜ በ ሁለተኛው ምድብ የተካፈለው አትሌታችን ሳሙኤል አባተ አስራ አንደኛ ደረጃን በመያዝ ለፍፃሜው ማለፍ #ሳይችል ቀርቷል።
በሁለተኛው ምድብ አሸናፊ የሆነው ኬንያዊው አቤል ኪፕሳንግ የኦሎምፒክ ሪከርድን የግሉ ማድረግ ችሏል።
የ1,500 ሜትር የፍፃሜ ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀን 8:40 ላይ የሚካሄድ ይሆናል ።
@tikvahethsport
በ1,500 ሜትር የግማሽ ፍፃሜ በ ሁለተኛው ምድብ የተካፈለው አትሌታችን ሳሙኤል አባተ አስራ አንደኛ ደረጃን በመያዝ ለፍፃሜው ማለፍ #ሳይችል ቀርቷል።
በሁለተኛው ምድብ አሸናፊ የሆነው ኬንያዊው አቤል ኪፕሳንግ የኦሎምፒክ ሪከርድን የግሉ ማድረግ ችሏል።
የ1,500 ሜትር የፍፃሜ ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀን 8:40 ላይ የሚካሄድ ይሆናል ።
@tikvahethsport
#Tokyo2020 🇪🇹 #Ethiopia
በ20 ኪ.ሜ የእርምጃ ውድድር ተወዳዳሪ የነበረችው አትሌታችን የኋላዬ በለጠ ውድድሯን አቋርጣለች።
የኋላዬ በዓለም ሻምፒዮና ሁለት ግዜ ለንደን 2017 እና ዶሀ 2019 እንዲሁም በ 2016 የ ሪዮ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያን ወክላ መሳተፏ የሚታወስ ነው።
በዘንድሮው የ 20 ኪ.ሜ የእርምጃ ውድድር ሀምሳ ስምንት አትሌቶች መሳተፍ ችለዋል።
@tikvahethsport
በ20 ኪ.ሜ የእርምጃ ውድድር ተወዳዳሪ የነበረችው አትሌታችን የኋላዬ በለጠ ውድድሯን አቋርጣለች።
የኋላዬ በዓለም ሻምፒዮና ሁለት ግዜ ለንደን 2017 እና ዶሀ 2019 እንዲሁም በ 2016 የ ሪዮ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያን ወክላ መሳተፏ የሚታወስ ነው።
በዘንድሮው የ 20 ኪ.ሜ የእርምጃ ውድድር ሀምሳ ስምንት አትሌቶች መሳተፍ ችለዋል።
@tikvahethsport
TIKVAH-ETHIOPIA
#Tokyo2020 🇪🇹 #Ethiopia በ20 ኪ.ሜ የእርምጃ ውድድር ተወዳዳሪ የነበረችው አትሌታችን የኋላዬ በለጠ ውድድሯን አቋርጣለች። የኋላዬ በዓለም ሻምፒዮና ሁለት ግዜ ለንደን 2017 እና ዶሀ 2019 እንዲሁም በ 2016 የ ሪዮ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያን ወክላ መሳተፏ የሚታወስ ነው። በዘንድሮው የ 20 ኪ.ሜ የእርምጃ ውድድር ሀምሳ ስምንት አትሌቶች መሳተፍ ችለዋል። @tikvahethsport
#Tokyo2020 🇪🇹 #Ethiopia
በ 5,000 ሜትር የወንዶች ፍፃሜ ውድድር ዩጋንዳዊው ጆሽዋ ቼፕቴጌ የ ወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ሆኗል።
ሀገራችንን ወክሎ በብቸኝነት የተወዳደረው አትሌት ሚልኬሳ መንገሻ #አስረኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል።
ጆሽዋ ቼፕቲጌ የ5,000 ሜትር የቀነኒሳ በቀለን ሪከርድን ከአስራ አምስት ዓመት በኋላ የግሉ ማድረጉ የሚታወስ ነው።
ጆሽዋ ቼፕቲጌ በ ቶኪዮ ኦሎምፒክ የ10,000 ሜትር ውድድር ላይ ሲሳተፍ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁ ይታወቃል።
በዛሬው የ5,000 ሜትር ውድድር ላይ ሁለት ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ለባህሬን በ ርቀቱ መወዳደር ችለዋል።
@tikvahethsport
በ 5,000 ሜትር የወንዶች ፍፃሜ ውድድር ዩጋንዳዊው ጆሽዋ ቼፕቴጌ የ ወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ሆኗል።
ሀገራችንን ወክሎ በብቸኝነት የተወዳደረው አትሌት ሚልኬሳ መንገሻ #አስረኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል።
ጆሽዋ ቼፕቲጌ የ5,000 ሜትር የቀነኒሳ በቀለን ሪከርድን ከአስራ አምስት ዓመት በኋላ የግሉ ማድረጉ የሚታወስ ነው።
ጆሽዋ ቼፕቲጌ በ ቶኪዮ ኦሎምፒክ የ10,000 ሜትር ውድድር ላይ ሲሳተፍ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁ ይታወቃል።
በዛሬው የ5,000 ሜትር ውድድር ላይ ሁለት ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ለባህሬን በ ርቀቱ መወዳደር ችለዋል።
@tikvahethsport
#Tokyo2020 🇪🇹 #Ethiopia
በ1,500 ሜትር የ ሴቶች የ ፍፃሜ ውድድር ኬንያዊቷ ኪፕዬጎን የኦሎምፒኩን ሪከርድ በመስበር አሸንፋለች።
ሀገራችንን ወክላ በርቀቱ የተሳተፈችው ፍሬወይኒ ሀይሉ አራተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀለች።
የብሪታንያ አትሌት ሙዪር ሁለተኛ ስትወጣ ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ለኔዘርላንድ የምትሮጠው ሲፋን ሀሰን ሶስተኛ መውጣት ችላለች።
@tikvahethsport
በ1,500 ሜትር የ ሴቶች የ ፍፃሜ ውድድር ኬንያዊቷ ኪፕዬጎን የኦሎምፒኩን ሪከርድ በመስበር አሸንፋለች።
ሀገራችንን ወክላ በርቀቱ የተሳተፈችው ፍሬወይኒ ሀይሉ አራተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀለች።
የብሪታንያ አትሌት ሙዪር ሁለተኛ ስትወጣ ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ለኔዘርላንድ የምትሮጠው ሲፋን ሀሰን ሶስተኛ መውጣት ችላለች።
@tikvahethsport
#Tokyo2020 🇪🇹 #Ethiopia
በቶኪዮ ኦሎምፒክ የሴቶች ማራቶን አሁን ሲጠናቀቅ ኬንያዊያኖቹ ጂፕቺርቺር እና ኮስጋይ ተከታትለው በመግባት የወርቅ እና ብር ሜዳሊያ አሸናፊ ሆነዋል።
አትሌታችን ሮዛ ደረጄ 2:28.38 በሆነ ሰዓት በመግባት ውድድሯን በ አራተኛነት ማጠናቀቅ ችላለች።
አሜሪካዊቷ ሞሊ ሲዴል የነሐስ ሜዳሊያ አሸናፊ መሆን ችላለች።
በውድድሩ መሳተፍ የቻሉት ሁለቱ አትሌቶቻችን ብርሀኔ ዲባባ እና ዘይነባ ይመር ውድድሩን አቋርጠዋል።
በቶኪዮ ኦሎምፒክ የሴቶች ማራቶን በድምሩ አስራ አራት አትሌቶች ውድድራቸውን ሳይጨርሱ ቀርተዋል።
@tikvahethsport
በቶኪዮ ኦሎምፒክ የሴቶች ማራቶን አሁን ሲጠናቀቅ ኬንያዊያኖቹ ጂፕቺርቺር እና ኮስጋይ ተከታትለው በመግባት የወርቅ እና ብር ሜዳሊያ አሸናፊ ሆነዋል።
አትሌታችን ሮዛ ደረጄ 2:28.38 በሆነ ሰዓት በመግባት ውድድሯን በ አራተኛነት ማጠናቀቅ ችላለች።
አሜሪካዊቷ ሞሊ ሲዴል የነሐስ ሜዳሊያ አሸናፊ መሆን ችላለች።
በውድድሩ መሳተፍ የቻሉት ሁለቱ አትሌቶቻችን ብርሀኔ ዲባባ እና ዘይነባ ይመር ውድድሩን አቋርጠዋል።
በቶኪዮ ኦሎምፒክ የሴቶች ማራቶን በድምሩ አስራ አራት አትሌቶች ውድድራቸውን ሳይጨርሱ ቀርተዋል።
@tikvahethsport
#Tokyo2020 🇪🇹 #Ethiopia
አትሌቶቻችን ውድድራቸውን አቋርጠዋል !
በቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክ በወንዶች ማራቶን ውድድር ሀገራችንን ወክለው በማራቶኑ የተሳተፉት #ሶስቱም አትሌቶቻችን ሌሊሳ ደሲሳ ፣ ሹራ ቂጣታ እና ሲሳይ ለማ ውድድራቸውን ማጠናቀቅ ሳይችሉ ቀርተዋል።
* ሀያ አምስት አትሌቶች በ ቶኪዮ ኦሎምፒክ የወንዶች ማራቶን ውድድራቸውን ማጠናቀቅ ሳይችሉ ቀርተዋል።
@tikvahethsport
አትሌቶቻችን ውድድራቸውን አቋርጠዋል !
በቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክ በወንዶች ማራቶን ውድድር ሀገራችንን ወክለው በማራቶኑ የተሳተፉት #ሶስቱም አትሌቶቻችን ሌሊሳ ደሲሳ ፣ ሹራ ቂጣታ እና ሲሳይ ለማ ውድድራቸውን ማጠናቀቅ ሳይችሉ ቀርተዋል።
* ሀያ አምስት አትሌቶች በ ቶኪዮ ኦሎምፒክ የወንዶች ማራቶን ውድድራቸውን ማጠናቀቅ ሳይችሉ ቀርተዋል።
@tikvahethsport
TIKVAH-ETHIOPIA
#Tokyo2020 🇪🇹 #Ethiopia አትሌቶቻችን ውድድራቸውን አቋርጠዋል ! በቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክ በወንዶች ማራቶን ውድድር ሀገራችንን ወክለው በማራቶኑ የተሳተፉት #ሶስቱም አትሌቶቻችን ሌሊሳ ደሲሳ ፣ ሹራ ቂጣታ እና ሲሳይ ለማ ውድድራቸውን ማጠናቀቅ ሳይችሉ ቀርተዋል። * ሀያ አምስት አትሌቶች በ ቶኪዮ ኦሎምፒክ የወንዶች ማራቶን ውድድራቸውን ማጠናቀቅ ሳይችሉ ቀርተዋል። @tikvahethsport
#Tokyo2020
በትላንትናው ዕለት በሴቶች ማራቶን ወርቅ ያሸነፉት ኬንያዊያን በወንዶቹም ድል ቀንቷቸዋል።
የአለም ሪከርድ ባለቤቱ ኤልውድ ኪፕ ቾጌ 2:08.38 በሆነ ሰዓት ተከታዮቹን አትሌቶች በሰፊ ርቀት በመርታት ለሀገሩ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኝቷል።
ትውልደ ሶማሊያዊያኖቹ በ ዜግነት ኔዘርላንዳዊው ( አብዲ ነጋዬ ) እና ቤልጅዬማዊው በሽር አብዲ ተከታዪን ደረጃ ይዘዋል።
@tikvahethsport
በትላንትናው ዕለት በሴቶች ማራቶን ወርቅ ያሸነፉት ኬንያዊያን በወንዶቹም ድል ቀንቷቸዋል።
የአለም ሪከርድ ባለቤቱ ኤልውድ ኪፕ ቾጌ 2:08.38 በሆነ ሰዓት ተከታዮቹን አትሌቶች በሰፊ ርቀት በመርታት ለሀገሩ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኝቷል።
ትውልደ ሶማሊያዊያኖቹ በ ዜግነት ኔዘርላንዳዊው ( አብዲ ነጋዬ ) እና ቤልጅዬማዊው በሽር አብዲ ተከታዪን ደረጃ ይዘዋል።
@tikvahethsport
#Tokyo2020
የሀገሯን ስም ከፍ ያደረገችው አትሌት ትዕግስት ገዛኸኝ ...
ሀገራችን ኢትዮጵያ በቶኪዮ 2020 የፓራሊምፒክ ጨዋታዎች ላይ በኢትዮጵያ ፓራሊምፒክ ታሪክ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ በአትሌት ትዕግስት ገዛሃኝ በ T13 1,500 ሜትር ውድድር በ 4:23:24 በሆነ ሰአት (የግሏን ምርጥ ሰአት) በመግባት አግኝታለች ።
አትሌት ትዕግስት ለራሷና ለሀገሯ በሴቶች ዘርፍ የመጀመሪያ የሆነውን የወርቅ ሜዳሊያ በማግኘት ታላቅ ገድል ፈፅማለች ።
የመረጃ ባለቤት ፦ ዮናስ ገብረማርያም
@tikvahethsport
የሀገሯን ስም ከፍ ያደረገችው አትሌት ትዕግስት ገዛኸኝ ...
ሀገራችን ኢትዮጵያ በቶኪዮ 2020 የፓራሊምፒክ ጨዋታዎች ላይ በኢትዮጵያ ፓራሊምፒክ ታሪክ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ በአትሌት ትዕግስት ገዛሃኝ በ T13 1,500 ሜትር ውድድር በ 4:23:24 በሆነ ሰአት (የግሏን ምርጥ ሰአት) በመግባት አግኝታለች ።
አትሌት ትዕግስት ለራሷና ለሀገሯ በሴቶች ዘርፍ የመጀመሪያ የሆነውን የወርቅ ሜዳሊያ በማግኘት ታላቅ ገድል ፈፅማለች ።
የመረጃ ባለቤት ፦ ዮናስ ገብረማርያም
@tikvahethsport