TIKVAH-ETHIOPIA
#Tokyo2020 🇪🇹 #Ethiopia በ20 ኪ.ሜ የእርምጃ ውድድር ተወዳዳሪ የነበረችው አትሌታችን የኋላዬ በለጠ ውድድሯን አቋርጣለች። የኋላዬ በዓለም ሻምፒዮና ሁለት ግዜ ለንደን 2017 እና ዶሀ 2019 እንዲሁም በ 2016 የ ሪዮ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያን ወክላ መሳተፏ የሚታወስ ነው። በዘንድሮው የ 20 ኪ.ሜ የእርምጃ ውድድር ሀምሳ ስምንት አትሌቶች መሳተፍ ችለዋል። @tikvahethsport
#Tokyo2020 🇪🇹 #Ethiopia
በ 5,000 ሜትር የወንዶች ፍፃሜ ውድድር ዩጋንዳዊው ጆሽዋ ቼፕቴጌ የ ወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ሆኗል።
ሀገራችንን ወክሎ በብቸኝነት የተወዳደረው አትሌት ሚልኬሳ መንገሻ #አስረኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል።
ጆሽዋ ቼፕቲጌ የ5,000 ሜትር የቀነኒሳ በቀለን ሪከርድን ከአስራ አምስት ዓመት በኋላ የግሉ ማድረጉ የሚታወስ ነው።
ጆሽዋ ቼፕቲጌ በ ቶኪዮ ኦሎምፒክ የ10,000 ሜትር ውድድር ላይ ሲሳተፍ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁ ይታወቃል።
በዛሬው የ5,000 ሜትር ውድድር ላይ ሁለት ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ለባህሬን በ ርቀቱ መወዳደር ችለዋል።
@tikvahethsport
በ 5,000 ሜትር የወንዶች ፍፃሜ ውድድር ዩጋንዳዊው ጆሽዋ ቼፕቴጌ የ ወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ሆኗል።
ሀገራችንን ወክሎ በብቸኝነት የተወዳደረው አትሌት ሚልኬሳ መንገሻ #አስረኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል።
ጆሽዋ ቼፕቲጌ የ5,000 ሜትር የቀነኒሳ በቀለን ሪከርድን ከአስራ አምስት ዓመት በኋላ የግሉ ማድረጉ የሚታወስ ነው።
ጆሽዋ ቼፕቲጌ በ ቶኪዮ ኦሎምፒክ የ10,000 ሜትር ውድድር ላይ ሲሳተፍ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁ ይታወቃል።
በዛሬው የ5,000 ሜትር ውድድር ላይ ሁለት ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ለባህሬን በ ርቀቱ መወዳደር ችለዋል።
@tikvahethsport