አሳዛኝ ዜና~ሞያሌ‼️
ትናንት #በሞያሌ_ከተማ 13 ሰዎች ተገድለው፣ 12 መቁሰላቸውን አዲስ ስታንዳርድ ዘግቧል፡፡ ከሟቾቹ መካከል 8ቱ በቀለ ሞላ ሆቴል ውስጥ የፌደራል መከላከያ ሠራዊት አባላት ናቸው ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ የገደሏቸው ተብሏል፡፡ ሰዎቹ የተገደሉት የኦሮሚያ እና ሱማሌ ክልል እና የፌደራል ጸጥታ ሃላፊዎች እንዲሁም የቦረና ኦሮሞ እና ጋሪ ሱማሌ ጎሳ ተወካዮች ሆቴሉ ውስጥ የጋራ ምክክር ላይ ሳሉ ነው፡፡ መከላከያ ሚንስቴር እስካሁን ስለ ክስተቱ መግለጫ አልሰጠም፡፡ በከተማዋ ዛሬም አገልግሎት መስጫ ተቋማት ዝግ ናቸው፡፡
ምንጭ፦ አዲስ ስታንዳርድ(በዋዜማ ራድዮ)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ትናንት #በሞያሌ_ከተማ 13 ሰዎች ተገድለው፣ 12 መቁሰላቸውን አዲስ ስታንዳርድ ዘግቧል፡፡ ከሟቾቹ መካከል 8ቱ በቀለ ሞላ ሆቴል ውስጥ የፌደራል መከላከያ ሠራዊት አባላት ናቸው ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ የገደሏቸው ተብሏል፡፡ ሰዎቹ የተገደሉት የኦሮሚያ እና ሱማሌ ክልል እና የፌደራል ጸጥታ ሃላፊዎች እንዲሁም የቦረና ኦሮሞ እና ጋሪ ሱማሌ ጎሳ ተወካዮች ሆቴሉ ውስጥ የጋራ ምክክር ላይ ሳሉ ነው፡፡ መከላከያ ሚንስቴር እስካሁን ስለ ክስተቱ መግለጫ አልሰጠም፡፡ በከተማዋ ዛሬም አገልግሎት መስጫ ተቋማት ዝግ ናቸው፡፡
ምንጭ፦ አዲስ ስታንዳርድ(በዋዜማ ራድዮ)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን እና ሶማሌ ክልል ዳዋ ዞን መካከል ነገ #በሞያሌ ከተማ ለሚካሄደው የሠላም ኮንፈረንስ ዝግጅቱ መጠናቀቁ ተነግሯል፡፡ በኮንፈረንሱ ላይ ለመሳፍ የኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልል የፀጥታ እንዲሁም የዞን እና የወረዳ አመራሮች፣ አባገዳዎች፣ ኡጋዞች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶችና ሴቶች ሞያሌ ከተማ እየገቡ ይገኛሉ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia