#DrGurmeessaaHinkoosaa
ህብረተሰቡ በኮሮና ስርጭት ላይ #መዘናጋት እንደሌለበት የጤና ባለሞያው ዶክተር ጉርሜሳ ሂንኮሳ አሳስበዋል። ዶክተር ጉርሜሳ ከOMN ጋር በነበራቸው ቆይታ የአሜሪካን ሁኔታ እንደማሳያ አስተዋል።
በአሜሪካ በ49 የመጀመሪያው ቀናት በበሽታድ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 987 እንደነበር አስታውሰው ከዚያ ቀጥሎ ባሉት 16 ቀናት ውስጥ ይህ ቁጥር ከ100,000 መብለጡን ገልፀዋል።
ይህ የሚያሳየው በሽታው በአንዴ መስፋፋት እንደሚችል ነው ያሉት ዶክተር ጉርሜሳ ህብረተሰቡ አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን ቁጥር አይቶ መዘናጋት የለበትም ብለዋል።
በተጨማሪም ህብረተሰቡ በጤና ባለሞያዎች የሚሰጠውን ምክር መከተል እና ተግባራዊ ማድረግ እንዳለበትም አሳስበዋል።
#DrGurmeessaaHinkoosaa #OMN
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ህብረተሰቡ በኮሮና ስርጭት ላይ #መዘናጋት እንደሌለበት የጤና ባለሞያው ዶክተር ጉርሜሳ ሂንኮሳ አሳስበዋል። ዶክተር ጉርሜሳ ከOMN ጋር በነበራቸው ቆይታ የአሜሪካን ሁኔታ እንደማሳያ አስተዋል።
በአሜሪካ በ49 የመጀመሪያው ቀናት በበሽታድ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 987 እንደነበር አስታውሰው ከዚያ ቀጥሎ ባሉት 16 ቀናት ውስጥ ይህ ቁጥር ከ100,000 መብለጡን ገልፀዋል።
ይህ የሚያሳየው በሽታው በአንዴ መስፋፋት እንደሚችል ነው ያሉት ዶክተር ጉርሜሳ ህብረተሰቡ አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን ቁጥር አይቶ መዘናጋት የለበትም ብለዋል።
በተጨማሪም ህብረተሰቡ በጤና ባለሞያዎች የሚሰጠውን ምክር መከተል እና ተግባራዊ ማድረግ እንዳለበትም አሳስበዋል።
#DrGurmeessaaHinkoosaa #OMN
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia