TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#የችሎትወሬ

/#ሳምራዊት/

አቶ ኢሳያስ ዳኘው በቀረበባቸው ሁለተኛ የክስ መዝገብ ላይ አቃቤ ህግ ሀምሌ 26 ለክስ መቃወምያ ምላሽ አስገብቶ ዛሬ ማለትም ነሀሴ 6 ለብይን ተቀጥሮ የነበረ ቢሆንም አቃቤ ህግ ምላሹን ያስገባው ነሀሴ 3 በመሆኑ ዳኞች በአቃቤ ህግ ችግር ምክንያት መርምረን በቀጠርነው ቀን ብይን መስጠት አልቻልንም ብለዋል፡፡በዚህ መዝገብ የኢትዮ ቴሌኮም የቀድሞ ዋና ስራ አስፈፃሚ አማረ አምሳሉን ጨምሮ 10 ተከሳሾች የተካተቱ ሲሆን ኢትዮ ቴሌኮም ላይ 295 ነጥብ 5 ሚልዮን ብር ጉዳት አድርሰዋል በሚል ነው አቃቤ ህግ ሀምሌ 2 ክሱን የመሰረተው በመቃወምያው ላይ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia