#update ጠ/ሚ ዶክተር አብይ⬆️
ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር #ዐብይ_አህመድ ከExim ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ #ሁ_ሻኦሊን ጋር በትብብር በሚሰሩበት እና በልማት ላይ ግንኛነታቸውን የበለጠ ማጠናከር በሚቻልበት ዙሪያ መወያየታቸውን እና የኢትዮጵያ ብድርን መልሶ ማደራጀት ላይ መስማማታቸን ከጠቅላይ ሚንስትር ጽህፈት ቤት ሀላፊው አቶ #ፍፁም_አረጋ ገልፀዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር #ዐብይ_አህመድ ከExim ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ #ሁ_ሻኦሊን ጋር በትብብር በሚሰሩበት እና በልማት ላይ ግንኛነታቸውን የበለጠ ማጠናከር በሚቻልበት ዙሪያ መወያየታቸውን እና የኢትዮጵያ ብድርን መልሶ ማደራጀት ላይ መስማማታቸን ከጠቅላይ ሚንስትር ጽህፈት ቤት ሀላፊው አቶ #ፍፁም_አረጋ ገልፀዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰበር ዜና‼️
አቶ #ፍፁም_አረጋ ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ሃላፊነታቸው ተነስተው ወደቀደመው መስሪያ ቤታቸው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ሊመለሱ ነው።
ምንጭ፦ አዲስ ስታንዳርድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አቶ #ፍፁም_አረጋ ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ሃላፊነታቸው ተነስተው ወደቀደመው መስሪያ ቤታቸው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ሊመለሱ ነው።
ምንጭ፦ አዲስ ስታንዳርድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በጤፍ ላይ የባለቤትነት መብት አለኝ ብሎ ሲሟገት የነበረው የኔዘርላንድ ነጋዴ ዘሄግ በሚገኘው ፍርድ ቤት እንደተፈረደበት አቶ #ፍፁም_አረጋ በማሕበራዊ ገፃቸው ይፋ አድርገዋል። የጤፍ የባለቤትነት መብት የኢትዮጵያ ህዝብ ነው ያሉት አቶ ፍፁም ይህን ዕውን ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን መናገራቸውም ይታወሳል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በአሜሪካ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት አምባሳደር #ፍፁም_አረጋ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አቅርበዋል።
Via #fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia