#update የተኩስ ልውውጡ ምክንያት በአፓርታማው ጠባቂ(ፌደራል ፖሊስ) እና በሌሎች የፌደራል ፖሊሶች መካከል የተፈጠረ #አለመግባባት እንደነበረና በተኩስ ልውውጡም 2 አባሎች #ህይወታቸው ሲያልፍ 4 አባሎች ላይ #ቀላል ጉዳት መድረሱን ኮማንደር ብርሃነ ለetv በስልክ መስመር ገብተው ገልፀዋል። #በነዋሪዎች ላይ የደረሰ ምንም ጉዳት የለም።
ቦሌ መንገድ በሚገኘው የፓርላማ አባላት መኖሪያ አፓርታማ አካባቢ ከሌሊት ጀምሮ በነበረው የተኩስ ልውውጥ የቦሌ መንገድ ሙሉ በሙሉ ተዘግቶ መቆየቱ ታውቋል። እንዲሁም ከመስቀል አደባባይ ወደ ቦሌ የሚወስደው መንገድም ሙሉ በሙሉ ተዘግቶ ነበር። አሁን ላይ መንገዶቹ መከፈታቸው ተከፍተዋል፡፡
ምንጭ፦ ኢቲቪ (ጤና ይስጥልኝ ኢትዮጵያ), ሪፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቦሌ መንገድ በሚገኘው የፓርላማ አባላት መኖሪያ አፓርታማ አካባቢ ከሌሊት ጀምሮ በነበረው የተኩስ ልውውጥ የቦሌ መንገድ ሙሉ በሙሉ ተዘግቶ መቆየቱ ታውቋል። እንዲሁም ከመስቀል አደባባይ ወደ ቦሌ የሚወስደው መንገድም ሙሉ በሙሉ ተዘግቶ ነበር። አሁን ላይ መንገዶቹ መከፈታቸው ተከፍተዋል፡፡
ምንጭ፦ ኢቲቪ (ጤና ይስጥልኝ ኢትዮጵያ), ሪፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update አዲስ አበባ⬇️
በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ወሎ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ አንድ የፌደራል ፖሊስ አባል #በመጠጥ ሀይል ተገፋፍቶ በባልደረቦቹ ላይ #ጥቃት መፈፀሙ ተነግሯል።
የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጀማል ለfbc እንደተናገሩት፥ የፌደራል ፖሊስ አባሉ በባልደረቦቹ ላይ በፈፀመው ጥቃትም ሁለት የፌደራል ፖሊስ አባላት #ህይወት አልፏል።
ፖሊስ ጥቃቱን ለማስቆም በወሰደው እርምጃም ጥቃቱን የፈፀመው የፌደራል ፖሊስ አባል ህይወቱ ማለፉን ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጀማል አስታውቀዋል።
በአሁኑ ወቅም በስፍራው ተስተጓጉሎ የነበረው የትራፊክ እና ሌሎች እንቅስቃሴዎች ወደ መደበኛ ሁኔታቸው መመለሳቸውን ገልፀዋል።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ወሎ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ አንድ የፌደራል ፖሊስ አባል #በመጠጥ ሀይል ተገፋፍቶ በባልደረቦቹ ላይ #ጥቃት መፈፀሙ ተነግሯል።
የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጀማል ለfbc እንደተናገሩት፥ የፌደራል ፖሊስ አባሉ በባልደረቦቹ ላይ በፈፀመው ጥቃትም ሁለት የፌደራል ፖሊስ አባላት #ህይወት አልፏል።
ፖሊስ ጥቃቱን ለማስቆም በወሰደው እርምጃም ጥቃቱን የፈፀመው የፌደራል ፖሊስ አባል ህይወቱ ማለፉን ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጀማል አስታውቀዋል።
በአሁኑ ወቅም በስፍራው ተስተጓጉሎ የነበረው የትራፊክ እና ሌሎች እንቅስቃሴዎች ወደ መደበኛ ሁኔታቸው መመለሳቸውን ገልፀዋል።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update MTN⬆️
ፕሬዚዳንት ዶክተር #ሙላቱ_ተሾመ ከኤምቲኤን የስራ ኃላፊዎች ጋር ኩባንያው በኢትዮጵያ መሰማራት በሚችልበት ሁኔታ ተወይተዋል።
ኩባንያው የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን በከፊል ወደ ግል ለማዞር እንቅስቃሴ መጀመሩን ተከትሎ በኢትዮጵያ የቴክኖሎጂው ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት ማሳየቱ ተነግሯል።
ምንጭ፦ አሀዱ FM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፕሬዚዳንት ዶክተር #ሙላቱ_ተሾመ ከኤምቲኤን የስራ ኃላፊዎች ጋር ኩባንያው በኢትዮጵያ መሰማራት በሚችልበት ሁኔታ ተወይተዋል።
ኩባንያው የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን በከፊል ወደ ግል ለማዞር እንቅስቃሴ መጀመሩን ተከትሎ በኢትዮጵያ የቴክኖሎጂው ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት ማሳየቱ ተነግሯል።
ምንጭ፦ አሀዱ FM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከአዲስ አበባ⬆️
"ቦሌ መንገድ አፓርታማ አካባቢ የደረሰው አደጋ አሰቃቂ እና እንቅልፍ የሚነሳ እንድሁም ህይወት የቀጠፈ ነው። ከለሊት 6:00 ጀምሮ ሳንተኛ ነው ያደርነው።" ከአካባቢው ነዋሪዎች
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ቦሌ መንገድ አፓርታማ አካባቢ የደረሰው አደጋ አሰቃቂ እና እንቅልፍ የሚነሳ እንድሁም ህይወት የቀጠፈ ነው። ከለሊት 6:00 ጀምሮ ሳንተኛ ነው ያደርነው።" ከአካባቢው ነዋሪዎች
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update አዲስ አበባ⬇️
ቦሌ መንገድ በሚገኘው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሚኖሩበት ሕንፃ አካባቢ መስከረም 24 ቀን 2011 ዓ.ም. ሌሊት በነበረ ተኩስ የአራት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ የፓርላማ አባላቱ በሚኖሩበት ሕንፃ በጥበቃ ላይ የነበረ አንድ የፌዴራል ፖሊስ ባልታወቀ ምክንያት ከሌሊቱ 7፡00 ሰዓት አካባቢ ጀምሮ በከፈተው ተኩስ የሦስት ሰዎችን ሕይወት ሲያጠፋ፣ ሌሎች የፀጥታ አስከባሪዎች #ጥቃቱን በፈጸመው የፖሊስ አባል ላይ #ዕምርጃ በመውሰድ የአባሉ ሕይወት ማለፉ ታውቋል፡፡
የፌዴራል ፖሊስ አባሉ የሦስቱን ሰዎች ሕይወት ከማጥፋቱ ባሻገር፣ አሥር ያህል የፌዴራል ፖሊስ አባላት ላይ ጉዳት አድርሷል፡፡ ጉዳት የደረሰባቸው የፖሊስ አባላትም በፌዴራል ፖሊስ አጠቃላይ ሆስፒታል ሕክምና እያገኙ መሆኑ ታውቋል፡፡
ጥቃቱን የፈጸመው የፌዴራል ፖሊስ አባል ሌሊቱን ሙሉ በተለያዩ አቅጣጫዎች #ሲተኩስ ስለነበር፣ አካባቢው #ውጥረት ነግሶበት ማደሩ ታውቋል፡፡ በጥቃቱ ምክንያትም የቦሌ ዋና መንገድ እስከ ማለዳው 3፡00 ሰዓት ድረስ ተዘግቶ ቆይቷል፡፡
ምንጭ፦ ሪፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቦሌ መንገድ በሚገኘው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሚኖሩበት ሕንፃ አካባቢ መስከረም 24 ቀን 2011 ዓ.ም. ሌሊት በነበረ ተኩስ የአራት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ የፓርላማ አባላቱ በሚኖሩበት ሕንፃ በጥበቃ ላይ የነበረ አንድ የፌዴራል ፖሊስ ባልታወቀ ምክንያት ከሌሊቱ 7፡00 ሰዓት አካባቢ ጀምሮ በከፈተው ተኩስ የሦስት ሰዎችን ሕይወት ሲያጠፋ፣ ሌሎች የፀጥታ አስከባሪዎች #ጥቃቱን በፈጸመው የፖሊስ አባል ላይ #ዕምርጃ በመውሰድ የአባሉ ሕይወት ማለፉ ታውቋል፡፡
የፌዴራል ፖሊስ አባሉ የሦስቱን ሰዎች ሕይወት ከማጥፋቱ ባሻገር፣ አሥር ያህል የፌዴራል ፖሊስ አባላት ላይ ጉዳት አድርሷል፡፡ ጉዳት የደረሰባቸው የፖሊስ አባላትም በፌዴራል ፖሊስ አጠቃላይ ሆስፒታል ሕክምና እያገኙ መሆኑ ታውቋል፡፡
ጥቃቱን የፈጸመው የፌዴራል ፖሊስ አባል ሌሊቱን ሙሉ በተለያዩ አቅጣጫዎች #ሲተኩስ ስለነበር፣ አካባቢው #ውጥረት ነግሶበት ማደሩ ታውቋል፡፡ በጥቃቱ ምክንያትም የቦሌ ዋና መንገድ እስከ ማለዳው 3፡00 ሰዓት ድረስ ተዘግቶ ቆይቷል፡፡
ምንጭ፦ ሪፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አስቸኳይ መረጃ‼️
ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል #የተፈናቀሉ ወገኖቻችን በ03፣ 04 እና 07 ቀበሌ፤ በነቀምት የመምህራን ማሰልጠኛ፣ ዳንዲ ቦሩ ኮሌጅ፣ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም በነቀምት ከተማ አስተዳደር ግቢ ውስጥ ይገኛሉ። እነኚህ ወገኖቻችን ድጋፍ እና እገዛ ያስፈልጋቸዋል። ሁላችንም ከጎናቸው እንሁን!
#ሼር #SHARE
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል #የተፈናቀሉ ወገኖቻችን በ03፣ 04 እና 07 ቀበሌ፤ በነቀምት የመምህራን ማሰልጠኛ፣ ዳንዲ ቦሩ ኮሌጅ፣ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም በነቀምት ከተማ አስተዳደር ግቢ ውስጥ ይገኛሉ። እነኚህ ወገኖቻችን ድጋፍ እና እገዛ ያስፈልጋቸዋል። ሁላችንም ከጎናቸው እንሁን!
#ሼር #SHARE
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ⬆️የነባር ተማሪዎች መግቢያ መስከረም 22-23 ተብሎ የነበር ቢሆንም የምዝገባ ቀኑ ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። 24/01/2011
©Birh
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©Birh
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መሰልጠን አለብን‼️
.
.
በአውሮፓ እና አሜሪካ ኢትዮጵያዊያን ያለምንም ስጋት #መጤ ናችሁ ሳይባሉ፤ ነገ ከዚህ ልቀቁ እንባላለን ብለው ሳይሸማቀቁ ይኖራሉ፥ እኛ የእለት ጉርሳችንን በአግባቡ ሳንሞላ የራሳችንን ወገን ጠልተን #በመሀይምነት ታውረን ሰዎችን ከቄያቸው እናፈናቅላለን!
.
.
ሁሉም አካል ከዚህ ከወረደ አስተሳሰብ የምንወጣበትን መንገድ ሊያመቻች ይገባል! በተለይ የሀይማኖት ተቋማት፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና መምህራን ትልቁን ድርሻ ይወስዳሉ።
✅ሁላችንም በየቤታችን ስለሰውነት ክቡርነት ልንነጋገር ይገባል። የሌሎች እድገት እና ከኛ ርቀው መሄዳቸው ሊቆጨን እና ሊያስቀናን ይገባል።
"#እናስተውል ወደፊት አንድ እርምጃ መራመድ ቢያቅተን ባለንበት ለመቆም እንሞክር ወደ ኋላ እንደመመለስ #ውድቀት የለምና።"
#ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
.
.
በአውሮፓ እና አሜሪካ ኢትዮጵያዊያን ያለምንም ስጋት #መጤ ናችሁ ሳይባሉ፤ ነገ ከዚህ ልቀቁ እንባላለን ብለው ሳይሸማቀቁ ይኖራሉ፥ እኛ የእለት ጉርሳችንን በአግባቡ ሳንሞላ የራሳችንን ወገን ጠልተን #በመሀይምነት ታውረን ሰዎችን ከቄያቸው እናፈናቅላለን!
.
.
ሁሉም አካል ከዚህ ከወረደ አስተሳሰብ የምንወጣበትን መንገድ ሊያመቻች ይገባል! በተለይ የሀይማኖት ተቋማት፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና መምህራን ትልቁን ድርሻ ይወስዳሉ።
✅ሁላችንም በየቤታችን ስለሰውነት ክቡርነት ልንነጋገር ይገባል። የሌሎች እድገት እና ከኛ ርቀው መሄዳቸው ሊቆጨን እና ሊያስቀናን ይገባል።
"#እናስተውል ወደፊት አንድ እርምጃ መራመድ ቢያቅተን ባለንበት ለመቆም እንሞክር ወደ ኋላ እንደመመለስ #ውድቀት የለምና።"
#ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከሀዋሳ ኢንዲስትሪ ፓርክ⬆️
"ሀይ ፀግሽ በአሁን ሰዓት የተለያዩ ሀገራት የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች የሀዋሳ ኢንድስትሪ ፓርክን እየጎበኙ ይገኛሉ። ሳሚ ነኝ"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ሀይ ፀግሽ በአሁን ሰዓት የተለያዩ ሀገራት የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች የሀዋሳ ኢንድስትሪ ፓርክን እየጎበኙ ይገኛሉ። ሳሚ ነኝ"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update⬆️የሲዳማ ብሄራዊ ንቅናቄ መንግስት ያደረገውን ጥሪ ተቀብሎ ዛሬ ወደ ሀገር #ገብቷል፡፡ ከለንደን እና ከአሜሪካ የገቡት የግንቅናቄው ስራ አስፈፃሚ አባላት ዛሬ ከማለዳው 1 ሰዓት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia