TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
214 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update⬆️የሲዳማ ብሄራዊ ንቅናቄ መንግስት ያደረገውን ጥሪ ተቀብሎ ዛሬ ወደ ሀገር #ገብቷል፡፡ ከለንደን እና ከአሜሪካ የገቡት የግንቅናቄው ስራ አስፈፃሚ አባላት ዛሬ ከማለዳው 1 ሰዓት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡

ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia