#update⬆️የሲዳማ ብሄራዊ ንቅናቄ መንግስት ያደረገውን ጥሪ ተቀብሎ ዛሬ ወደ ሀገር #ገብቷል፡፡ ከለንደን እና ከአሜሪካ የገቡት የግንቅናቄው ስራ አስፈፃሚ አባላት ዛሬ ከማለዳው 1 ሰዓት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia