ሰበር ዜና📌 አቶ #ደመቀ_መኮንን የህዝቡንና የአባላትን ክብር በመጠበቅ የጉባኤውን ሀሳብ ተቀብለው በሀላፊነት #ለመቀጠል ተስማሙ፡፡
አቶ ደመቀ መኮንን በክብር #ቢሰናበቱ ተብሎ የቀረበውን ሀሳብ ጉባኤው በመቃወሙ ነው ባሉበት እንዲቀጥሉ የተደረገው፡፡
ብአዴን ለማዕካዊ ኮሚቴ አባላት ምርጫ ባይወዳደሩ ያላቸውን 12 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት የቀረበውን መነሻ ተቀብሎ አጸደቀ፡፡
ለትምህርት የሚላኩ እና አሁን በትምህርት ላይ የሚገኙና የተሰናበቱ:-
• አቶ ዓለምነው መኮንን
• አቶ ለገሰ ቱሉ
• አቶ ጌታቸው ጀምበር
• አቶ ኢብራሂም ሙሀመድ
• አቶ ደሳለኝ አምባው እና
• ወይዘሮ ባንቺ ይርጋ መለሰን ባይወዳደሩ ብሎ መነሻ አቅርቧል፡፡
በክብር የተሰናበቱ፡-
• አቶ ከበደ ጫኔ
• አቶ መኮንን የለውምወሰን
• ወይዘሮ ፍሬህይወት አያሌው እና
• አቶ ጌታቸው አምባየን በክብር ቢሰናበቱ ብሎ አቅርቧል፡፡
በአምባሳደርነት እያገለገሉ ያሉ እና የተሰናበቱ፡-
• አቶ ካሳ ተክለብርሀንና
• ወይዘሮ ዘነቡ ታደሰን ከውድድሩ ውጭ ቢሆኑ ብሎ መነሻ አጸድቋል፡፡
ጉባኤው ዛሬ ጠዋት 1፡30 የተሰየመ ሲሆን 65 አባላት ያሉትን የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላትን ይመርጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አቶ ደመቀ መኮንን በክብር #ቢሰናበቱ ተብሎ የቀረበውን ሀሳብ ጉባኤው በመቃወሙ ነው ባሉበት እንዲቀጥሉ የተደረገው፡፡
ብአዴን ለማዕካዊ ኮሚቴ አባላት ምርጫ ባይወዳደሩ ያላቸውን 12 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት የቀረበውን መነሻ ተቀብሎ አጸደቀ፡፡
ለትምህርት የሚላኩ እና አሁን በትምህርት ላይ የሚገኙና የተሰናበቱ:-
• አቶ ዓለምነው መኮንን
• አቶ ለገሰ ቱሉ
• አቶ ጌታቸው ጀምበር
• አቶ ኢብራሂም ሙሀመድ
• አቶ ደሳለኝ አምባው እና
• ወይዘሮ ባንቺ ይርጋ መለሰን ባይወዳደሩ ብሎ መነሻ አቅርቧል፡፡
በክብር የተሰናበቱ፡-
• አቶ ከበደ ጫኔ
• አቶ መኮንን የለውምወሰን
• ወይዘሮ ፍሬህይወት አያሌው እና
• አቶ ጌታቸው አምባየን በክብር ቢሰናበቱ ብሎ አቅርቧል፡፡
በአምባሳደርነት እያገለገሉ ያሉ እና የተሰናበቱ፡-
• አቶ ካሳ ተክለብርሀንና
• ወይዘሮ ዘነቡ ታደሰን ከውድድሩ ውጭ ቢሆኑ ብሎ መነሻ አጸድቋል፡፡
ጉባኤው ዛሬ ጠዋት 1፡30 የተሰየመ ሲሆን 65 አባላት ያሉትን የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላትን ይመርጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia