THIQAH
13K subscribers
2.62K photos
29 videos
1 file
23 links
ይህ ቲቃህ (ታማኝ) ኢትዮጵያ በቲክቫህ ኢትዮጵያ ሥር የሚተዳደር የኢትዮጵያን ጨምሮ ወቅታዊ ዓለም አቀፋዊ መረጃዎች የሚቀርቡበት ገጽ ነው።
Download Telegram
የቴሌግራም መስራች ፓቫል ዱሮቭ ፈረንሳይ ውስጥ በቁጥጥር ስር ዋለ።
 
ሩሲያዊው ዱሮቭ በቁጥጥር ስር የዋለው በመሰረተውና በሚያስተዳድረው የቴሌግራም መተግበሪያ ይዘቶች ላይ ቁጥጥር ማድረግ ባለመቻሉ መሆኑ ተገልጿል።  
 
በፈረንሰይ የሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ ጉዳዩን ለማጣራት ፈጣን እርምጃዎችን እየወሰደ መሆኑን አስታውቋል።
 
የቴሌግራም መተግበሪያ በዓለም ላይ አንድ ቢሊዮን የሚጠጉ ተጠቃሚዎች እንዳሉት ይነገራል። #timesnow #reuters #thehindu

@thiqaheth
 
😡25👍6😢31