የቴሌግራም መስራች ፓቫል ዱሮቭ ፈረንሳይ ውስጥ በቁጥጥር ስር ዋለ።
ሩሲያዊው ዱሮቭ በቁጥጥር ስር የዋለው በመሰረተውና በሚያስተዳድረው የቴሌግራም መተግበሪያ ይዘቶች ላይ ቁጥጥር ማድረግ ባለመቻሉ መሆኑ ተገልጿል።
በፈረንሰይ የሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ ጉዳዩን ለማጣራት ፈጣን እርምጃዎችን እየወሰደ መሆኑን አስታውቋል።
የቴሌግራም መተግበሪያ በዓለም ላይ አንድ ቢሊዮን የሚጠጉ ተጠቃሚዎች እንዳሉት ይነገራል። #timesnow #reuters #thehindu
@thiqaheth
ሩሲያዊው ዱሮቭ በቁጥጥር ስር የዋለው በመሰረተውና በሚያስተዳድረው የቴሌግራም መተግበሪያ ይዘቶች ላይ ቁጥጥር ማድረግ ባለመቻሉ መሆኑ ተገልጿል።
በፈረንሰይ የሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ ጉዳዩን ለማጣራት ፈጣን እርምጃዎችን እየወሰደ መሆኑን አስታውቋል።
የቴሌግራም መተግበሪያ በዓለም ላይ አንድ ቢሊዮን የሚጠጉ ተጠቃሚዎች እንዳሉት ይነገራል። #timesnow #reuters #thehindu
@thiqaheth
😡25👍6😢3❤1