"ከአሜሪካ መከላከያና ገንዘብ ቢሮ ብቻ በሺዎች የሚቆጠሩ የመንግስት ሰራተኞች ስራቸውን በግድ እንዲለቁ ተደርገዋል" - የአሜሪካው ዳኛ
በትራምፕ የተባረሩ ሰራተኞችን ወደ ስራቸው
እንዲመልሱ ሁለት የሀገሪቱ ዳኞች መጠየቃቸው ተሰምቷል።
ዳኞቹ፣ በፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር ከስራቸው የተባረሩ የመንግስት ሰራተኞች ወደ ስራቸው እንዲመለሱ አሳስበዋል።
በካሊፎርኒያ ግዛት የሚኖሩት ዳኛ ዊሊያም አልሰፕ፣ ሰራተኞችን ከስራቸው ማፈናቀልን "አሳፋሪ ስትራቴጂ" ሲሉ ተቃውመዋል።
ሌላኛው የሜሪላንድ ነዋሪ ዳኛ በበኩሉ፣ ከአሜሪካ መከላከያና ገንዘብ ቢሮ ብቻ በሺዎች የሚቆጠሩ የመንግስት ሰራተኞች ስራቸውን በግድ እንዲለቁ ተደርገዋል ብለዋል። #thewashingtonpost #reuters
@ThiqhEth
በትራምፕ የተባረሩ ሰራተኞችን ወደ ስራቸው
እንዲመልሱ ሁለት የሀገሪቱ ዳኞች መጠየቃቸው ተሰምቷል።
ዳኞቹ፣ በፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር ከስራቸው የተባረሩ የመንግስት ሰራተኞች ወደ ስራቸው እንዲመለሱ አሳስበዋል።
በካሊፎርኒያ ግዛት የሚኖሩት ዳኛ ዊሊያም አልሰፕ፣ ሰራተኞችን ከስራቸው ማፈናቀልን "አሳፋሪ ስትራቴጂ" ሲሉ ተቃውመዋል።
ሌላኛው የሜሪላንድ ነዋሪ ዳኛ በበኩሉ፣ ከአሜሪካ መከላከያና ገንዘብ ቢሮ ብቻ በሺዎች የሚቆጠሩ የመንግስት ሰራተኞች ስራቸውን በግድ እንዲለቁ ተደርገዋል ብለዋል። #thewashingtonpost #reuters
@ThiqhEth
👍19🤔1