#Update
በቴክሳስ የሟቾች ቁጥር 27 መድረሱ፣ 800 ሰዎች ከአካባቢው መልቀቃቸው ተነገረ።
በማዕከላዊ ቴክሳስ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ህይወታቸው ካለፉት 27 ሰዎች መካከል ዘጠኙ ህፃናት ናቸው ተብሏል።
800 ሰዎች ከአካባቢው እንዲለቁ መደረጉን የከተማዋ ባለስልጣናት አስታውቀዋል።#rfi
@ThiqahEth
በቴክሳስ የሟቾች ቁጥር 27 መድረሱ፣ 800 ሰዎች ከአካባቢው መልቀቃቸው ተነገረ።
በማዕከላዊ ቴክሳስ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ህይወታቸው ካለፉት 27 ሰዎች መካከል ዘጠኙ ህፃናት ናቸው ተብሏል።
800 ሰዎች ከአካባቢው እንዲለቁ መደረጉን የከተማዋ ባለስልጣናት አስታውቀዋል።#rfi
@ThiqahEth
😢14👏8🕊6❤4