THIQAH
13.3K subscribers
2.6K photos
29 videos
1 file
23 links
ይህ ቲቃህ (ታማኝ) ኢትዮጵያ በቲክቫህ ኢትዮጵያ ሥር የሚተዳደር የኢትዮጵያን ጨምሮ ወቅታዊ ዓለም አቀፋዊ መረጃዎች የሚቀርቡበት ገጽ ነው።
Download Telegram
#Update

በቴክሳስ የሟቾች ቁጥር 27 መድረሱ፣ 800 ሰዎች ከአካባቢው መልቀቃቸው ተነገረ።

በማዕከላዊ ቴክሳስ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ህይወታቸው ካለፉት 27 ሰዎች መካከል ዘጠኙ ህፃናት ናቸው ተብሏል።

800 ሰዎች ከአካባቢው እንዲለቁ መደረጉን የከተማዋ ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
#rfi

@ThiqahEth
😢14👏8🕊64