THIQAH
ኢራን የሞሳድን ዋና መስሪያ ቤት ደበደበች። የኢራን ሚሳዔሎች የእስራኤል ኢንተሊጀንስ አገልግሎት (MOSSAD) ላይ ጥቃት መፈጸማቸው ተገልጿል። እስራኤል ሞሳድ ላይ ተፈጽሟል ስለተባለው ጉዳት የሰጠችው ማብራሪያ የለም። #trendnewsagency @ThiqahEth
#Update
"ሁሉም እዛው ኢራን ውስጥ ናቸው" - ሞሳድ
ሞሳድ ዛሬ በሞሳድ ዋና መስሪያ ቤት ላይ ጥቃት አድርሻለሁ ላለችው ኢራን ምላሽ ሰጥቷል።
"ኢራን የሞሳድ ህንፃ ላይ በሚሳዔል ጥቃት አድርሰናል ብላለች" ያለው የእስራኤል ኢንተሊጀንስ ቢሮ፣ "እንደ እድል ሆኖ ማንም በዚያ የለም" ሲል አስታውቋል።
ሞሳድ አክሎ፣ "ሁሉም እዛው ኢራን ውስጥ ናቸው" በማለት ገልጿል። #mossacomentary
@ThiqahEth
"ሁሉም እዛው ኢራን ውስጥ ናቸው" - ሞሳድ
ሞሳድ ዛሬ በሞሳድ ዋና መስሪያ ቤት ላይ ጥቃት አድርሻለሁ ላለችው ኢራን ምላሽ ሰጥቷል።
"ኢራን የሞሳድ ህንፃ ላይ በሚሳዔል ጥቃት አድርሰናል ብላለች" ያለው የእስራኤል ኢንተሊጀንስ ቢሮ፣ "እንደ እድል ሆኖ ማንም በዚያ የለም" ሲል አስታውቋል።
ሞሳድ አክሎ፣ "ሁሉም እዛው ኢራን ውስጥ ናቸው" በማለት ገልጿል። #mossacomentary
@ThiqahEth
🤔45❤15👏5😱4🕊1😭1