THIQAH
"ሀገር ሊኖረን ይገባል" - ፕሬዝዳንት ሩቶ በኬንያ በተቀሰቀሰው ተቃውሞ 8 ሰዎች ተገደሉ። ኬንያውያን ፖሊስን በህብረተሰቡ ላይ የሚወስዳቸውን እርምጃዎች በመቃወም አደባባይ ወጥተዋል። በናይሮቢ እየተካሄደ ባለው በዚህ የተቃውሞ ሰልፍ ፖሊስ አሁንም ጥይት በመተኮስና አስለቃሽ ጭስ በመልቀቅ ተቃውሞውን ለመግታት ጥረት እያደረገ ይገኛል። ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ በሰጡት ይፋዊ መግለጫ፣ የተቃውሞ ሰልፉ ሰላማዊ…
#Update
በኬንያው ተቃውሞ ከ300 የሚበልጡ ዜጎች መጎዳታቸው ተገለጸ።
ከተጎጂዎች መካከል 67 የሚሆኑት በተኩስ ተመትተው በጀሞ ኬንያታ ሆስፒታል ጥብቅ የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ተገልጿል።
እስካሁን ድረስ የ16 ሰዎች ህይወት ማለፉን የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የኬንያ ቢሮ አስታውቋል።
ተቃውሞው 20 በሚደርሱ ከተሞች ተስፋፍቷል ተብሏል።
ፖሊስና ልዩ ኃይሎች ተቃውሞውን ለማብረድ አስለቃሽ ጭስና ውሃን እየተጠቀሙ እንደሚገኙ ተዘግቧል።
የተቃውሞ ሰልፉ ባለፈው አመት በግብር ጭማሪ ቅሬታ የተጀመረውና ፕሬዝዳንት ሩቶ ከስልጣን እንዲነሱ የሚጠይቀው ዘመቻ አካል ነው ተብሏል።#akipress
@ThiqahEth
በኬንያው ተቃውሞ ከ300 የሚበልጡ ዜጎች መጎዳታቸው ተገለጸ።
ከተጎጂዎች መካከል 67 የሚሆኑት በተኩስ ተመትተው በጀሞ ኬንያታ ሆስፒታል ጥብቅ የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ተገልጿል።
እስካሁን ድረስ የ16 ሰዎች ህይወት ማለፉን የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የኬንያ ቢሮ አስታውቋል።
ተቃውሞው 20 በሚደርሱ ከተሞች ተስፋፍቷል ተብሏል።
ፖሊስና ልዩ ኃይሎች ተቃውሞውን ለማብረድ አስለቃሽ ጭስና ውሃን እየተጠቀሙ እንደሚገኙ ተዘግቧል።
የተቃውሞ ሰልፉ ባለፈው አመት በግብር ጭማሪ ቅሬታ የተጀመረውና ፕሬዝዳንት ሩቶ ከስልጣን እንዲነሱ የሚጠይቀው ዘመቻ አካል ነው ተብሏል።#akipress
@ThiqahEth
❤20😱3🕊2😢1😡1