አሸዋ ቴክኖሎጂ ከኦሮሚያ ንግድ እና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት ጋር ተፈራረመ።
አሸዋ ቴክ ሚያዚያ 14/2017
ስምምነቱ የተካሄደው የ ሁለቱ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ሲሆን፤የስምምነት ሰነዱ ተቋማቱን እና በስራቸው የሚገኙ አባላትን ተጠቃሚ የሚያደርግ እንደሆነ ተገልጿል፡፡
ዝርዝሩን ለማንበብ
https://shorturl.at/RIXuY
#AshewaTechnology #OromiaChamber #DigitalTransformation #PublicPrivatePartnership #InnovationInAfrica #ERPSoftware #TechForBusiness #SmartPartnership
አሸዋ ቴክ ሚያዚያ 14/2017
ስምምነቱ የተካሄደው የ ሁለቱ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ሲሆን፤የስምምነት ሰነዱ ተቋማቱን እና በስራቸው የሚገኙ አባላትን ተጠቃሚ የሚያደርግ እንደሆነ ተገልጿል፡፡
ዝርዝሩን ለማንበብ
https://shorturl.at/RIXuY
#AshewaTechnology #OromiaChamber #DigitalTransformation #PublicPrivatePartnership #InnovationInAfrica #ERPSoftware #TechForBusiness #SmartPartnership
👏7👍4
አሸዋ ቴክኖሎጂ ከወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ጋር የጋራ ስምምነት (MoU) ተፈራረመ!
የመግባቢያ ሰነዱ የኢትዮጵያን የዲጂታል ጉዞ ከማገዝ አኳያ ትልቅ ሚና ይኖረዋ ተብሏል።
በዚህ የትብብር ስምምነት የሚተገበሩ ዋና ዋና ስራዎች:
✅ የሰራተኞች አቅም ግንባታ
✅ ጥናት እና ፈጠራ
✅ ቴክኖሎጂ ማስተላለፍ
✅ የተማሪዎች ኢንተርንሺፕ ዕድሎች እንዲሁም
✅ በማህበረሰብ ላይ ቴክኖሎጂያዊ እይታ
በተጨማሪም ይህ ትብብር ትምህርትን እና ኢንዱስትሪን በማገናኘት የወደፊት ኢትዮጵያን ወደ ዲጂታል ዘመን በፍጥነት እንድትገባ ያደርጋታል!
#አሸዋ_ቴክኖሎጂ #ወልቂጤ_ዩኒቨርሲቲ #SmartPartnership #ዲጂታል_ኢትዮጵያ #SoftwareDevelopment #AshewaSmartERP
የመግባቢያ ሰነዱ የኢትዮጵያን የዲጂታል ጉዞ ከማገዝ አኳያ ትልቅ ሚና ይኖረዋ ተብሏል።
በዚህ የትብብር ስምምነት የሚተገበሩ ዋና ዋና ስራዎች:
✅ የሰራተኞች አቅም ግንባታ
✅ ጥናት እና ፈጠራ
✅ ቴክኖሎጂ ማስተላለፍ
✅ የተማሪዎች ኢንተርንሺፕ ዕድሎች እንዲሁም
✅ በማህበረሰብ ላይ ቴክኖሎጂያዊ እይታ
በተጨማሪም ይህ ትብብር ትምህርትን እና ኢንዱስትሪን በማገናኘት የወደፊት ኢትዮጵያን ወደ ዲጂታል ዘመን በፍጥነት እንድትገባ ያደርጋታል!
#አሸዋ_ቴክኖሎጂ #ወልቂጤ_ዩኒቨርሲቲ #SmartPartnership #ዲጂታል_ኢትዮጵያ #SoftwareDevelopment #AshewaSmartERP
👍10❤2