TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.6K videos
216 files
4.35K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#StopHateSpeech🔝

የመጀመሪያው ምሽት የStopHateSpeech እቅስቃሴ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት በተገኙበት በተሳካ ሁኔታ ተካሂዷል። በዝግጅቱ ላይ የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት #ፕሬዘዳንት ወጣት #ዘገየ ተገኝቶ መልዕክቱን አስተላልፏል። ወጣት ዘገየ ባስተላለፈው መልዕክት ሁላችንም ራሳችንን ከጥላቻ ንግግሮች በማራቅ ለሀገራችን #ሰላም እና #እድገት በጋራ እንስራ ሲል ጥሪ አቅርቧል። ወጣቶች የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀማቸውን ለመልካም እና ለበጎ ነገር በማዋል ለሀገራቸው ሰላም ዘብ እንዲቆሙ፤ ከልዩነት ይልቅ ለአንድነት ትልቅ ቦታ እዲሰጡ ጠይቋል።

ምሽቱ በተቋሙ የኪነ ጥበብ ማህበር (ትሩ ላይፍ) ደምቆ አልፏል። #true_Life(WSU)

ዛሬ ከምሽቱ 1 ሰዓት ጀምሮ የ2ኛው ቀን ዝግጅት ይቀጥላል በዛሬው ዝግጅት ላይ የዩኒቨርሲቲው አመራሮች ይገኛሉ።

በቀጣይ፦

አምቦ ዩኒቨርሲቲ
ጅማ ዩኒቨርሲቲ
አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ
ዲላ ዩኒቨርሲቲ
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ

#StopHateSpeech
#TIKVAH_ETH

ፎቶ፦ @odansiif (ዱሬሳ-TIKVAH-ETH)

የሀሳቡ ደጋፊዎች፦ 0919 74 36 30
@tsegabwolde @tikvahethiopia