TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#USAIDEthiopia
የአሜሪካ ህዝብ ተራድኦ ድርጅት (USAID) የኢትዮጵያ ሚሽን ዳይሬክተር የሆኑት ሼን ጆንስ በባህር ዳር ከተማ ተዘጋጅቶ በነበረ ዝግጅት ላይ በአማራ ክልል ከ500,000 በላይ ሰዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ሁለት አዳዲስ የመዋዕለ ነዋይ ፕሮጀክቶችን ይፋ አድርገዋል።
ለዚሁ ከ11 ቢሊዮን ብር በላይ የተመደበ ሲሆን ሁለቱም የመማዕለ ነዋይ ፕሮጀክቶች በቀጥታ በገንዘብ ሚኒስቴር የሚመራውን PSNP5 ይደግፋሉ ተብሏል።
የአሜሪካ ህዝብ ተራድኦ ድርጅት (USAID) ከጥቂት ከቀናት በፊት በኦሮሚያ ክልል ከ400ሺ በላይ ሰዎችን ኑሮ ሊያሻሽል የሚችል በ10.2 ቢሊዮን ብር ሁለት አዳዲስ የመዋዕለ ንዋይ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ እንደሚያደርግ ማስታወቁ አይዘነጋም።
#USAIDEthiopia
@tikvahethiopia
የአሜሪካ ህዝብ ተራድኦ ድርጅት (USAID) የኢትዮጵያ ሚሽን ዳይሬክተር የሆኑት ሼን ጆንስ በባህር ዳር ከተማ ተዘጋጅቶ በነበረ ዝግጅት ላይ በአማራ ክልል ከ500,000 በላይ ሰዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ሁለት አዳዲስ የመዋዕለ ነዋይ ፕሮጀክቶችን ይፋ አድርገዋል።
ለዚሁ ከ11 ቢሊዮን ብር በላይ የተመደበ ሲሆን ሁለቱም የመማዕለ ነዋይ ፕሮጀክቶች በቀጥታ በገንዘብ ሚኒስቴር የሚመራውን PSNP5 ይደግፋሉ ተብሏል።
የአሜሪካ ህዝብ ተራድኦ ድርጅት (USAID) ከጥቂት ከቀናት በፊት በኦሮሚያ ክልል ከ400ሺ በላይ ሰዎችን ኑሮ ሊያሻሽል የሚችል በ10.2 ቢሊዮን ብር ሁለት አዳዲስ የመዋዕለ ንዋይ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ እንደሚያደርግ ማስታወቁ አይዘነጋም።
#USAIDEthiopia
@tikvahethiopia