TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#UN_ETHIOPIA

በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ የሆኑት አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ህወሓት ህፃናትን ለውትድርና እየመለመለና ህፃናትን በህዝብ ማዕበል ስትራቴጂ እየተጠቀመ ነው ሲሉ ገለፁ።

አምባሳደሩ ፥ እንደ ዓለም ጤና ድርጅት (WHO) እና የህፃናት መርጃ ድርጅት (UNICEF) ዓይነት ተቋማትን ጨምሮ ሌሎችንም ፤ " እውነት ስለ ህፃናት ያሳስበናል የምትሉ ይህን ድርጊት አውግዙ " ብለዋል።

የሰሜን ኢትዮጵያው ግጭት ዳግም ካገረሸ ቀናት ተቆጥረዋል። አሁንም በተለያዩ አካባቢዎች ወታደራዊ ግጭቶች መቀጠላቸውን የሚጠቁሙ መረጃዎች አሉ።

@tikvahethiopia
👍641👎171😢37👏297😱4