TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Timket

የጥምቀት በዓል ሊከበር ቀናቶች ቀርተዋል።

በአዲስ አበባ ከተማ የጥምቀት በዓል በድምቀት የሚከበርበት የጃንሜዳ ባህረ ጥምቀት ሥራ በመፋጠን ላይ መሆኑ ተገልጿል።

ወቅታዊ የግንባታ ይዘቱ ከላይ በፎቶ ተያይዟል።

Photo Credit : EOTCTV

@tikvahethiopia