#TikvahFamilyWolaita
እሳቱ ቢቀንስም እስካሁን 'ሙሉ በሙሉ' እንዳልጠፋ የወላይታ ሶዶ ቲክቫህ ኢትዮጵያ አባላት አሳውቀዋል።
ፎቶው ከጥዋት 1:00 ሰዓት አካባቢ የነበረውን ሁኔታ የሚያሳይ ነው።
#Nebeyu
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
እሳቱ ቢቀንስም እስካሁን 'ሙሉ በሙሉ' እንዳልጠፋ የወላይታ ሶዶ ቲክቫህ ኢትዮጵያ አባላት አሳውቀዋል።
ፎቶው ከጥዋት 1:00 ሰዓት አካባቢ የነበረውን ሁኔታ የሚያሳይ ነው።
#Nebeyu
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#TikvahFamilyWolaita
ወላይታ ሶዶ "መርካቶ ገበያ" ረፋድ 4:00 ሰዓት አካባቢ እሳቱ በመጠኑም ቢሆን ከቀነሰ በኃላ የነበረው ሁኔታ በቪድዮው የምትመለከቱትን ይመስላል። እሳቱ አሁንም 'ሙሉ በሙሉ' አልጠፋም። #MesMed
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
ወላይታ ሶዶ "መርካቶ ገበያ" ረፋድ 4:00 ሰዓት አካባቢ እሳቱ በመጠኑም ቢሆን ከቀነሰ በኃላ የነበረው ሁኔታ በቪድዮው የምትመለከቱትን ይመስላል። እሳቱ አሁንም 'ሙሉ በሙሉ' አልጠፋም። #MesMed
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia