#TikvahFamilyBulen
በቡለን ወረዳ በተፈፀመ ጥቃት የሰዎች ህይወት መጥፋቱን እንዲሁም በሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የቤኒሻነጉል ጉሙዝ ክልል ቡለን ወረዳ ቲክቫህ ኢትዮጵያ አባላት አሳውቀል።
የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት የሆኑ የጤና ባለሞያዎች እንደተናገሩት በሚሰሩበት የጤና ተቋም ጉዳት ደርሶባቸው የመጡ የፀጥታ ኃይል አባላት ስምንት (8) የሚደርሱ እና በርካታ ነዋሪዎች አሉ።
ከነዋሪዎች መካከል ህይወታቸው ያለፈ አጠቃላይ ቁጥራቸው እስካሁን ባይታወቅም የ3 ሰዎች ህይወት ማለፉን እንዳረጋገጡ ተናግረዋል ፤ እንዲሁም የሁለት (2) የፀጥታ ኃይሎች ህይወት ማለፉን እንደሰሙ መረጃውን አካፍለዋል።
በዛሬው ዕለት አካባቢው ሙሉ በሙሉ እንዳልተረጋጋ ያሳወቁት አባላቶቻችን ተጨማሪ ህክምና እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ታካሚዎችን ወደ ባህር ዳርና ፓዊ ለመላክ መኪና እየተጠበቀ እንደሆነ አሳውቀዋል።
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል መከላከል ዘርፍ ኃላፊ ኮማንደር ነጋ ጃራ ትላንት በወንበራና ቡለን ወረዳዎች ድጋሚ ግጭት መቀስቀሱን ለኢትዮ ኤፍ ኤም ተናግረዋል።
ኃላፊው 'ጸረ ሰላም' ያሏቸው አካላት ወንበራ ወረዳ መልካን በሚባለው ቀበሌ ውስጥ ገብተው ሰዎችን አፍነው ገንዘብ ሲቀነበሉ እንደነበርና በዚህም ሰላሳ (30) የአካባቢውን ነሪዎች አፍነው ገንዘብ በመቀበል መልቀቃቸውን አረጋግጠዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በቡለን ወረዳ በተፈፀመ ጥቃት የሰዎች ህይወት መጥፋቱን እንዲሁም በሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የቤኒሻነጉል ጉሙዝ ክልል ቡለን ወረዳ ቲክቫህ ኢትዮጵያ አባላት አሳውቀል።
የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት የሆኑ የጤና ባለሞያዎች እንደተናገሩት በሚሰሩበት የጤና ተቋም ጉዳት ደርሶባቸው የመጡ የፀጥታ ኃይል አባላት ስምንት (8) የሚደርሱ እና በርካታ ነዋሪዎች አሉ።
ከነዋሪዎች መካከል ህይወታቸው ያለፈ አጠቃላይ ቁጥራቸው እስካሁን ባይታወቅም የ3 ሰዎች ህይወት ማለፉን እንዳረጋገጡ ተናግረዋል ፤ እንዲሁም የሁለት (2) የፀጥታ ኃይሎች ህይወት ማለፉን እንደሰሙ መረጃውን አካፍለዋል።
በዛሬው ዕለት አካባቢው ሙሉ በሙሉ እንዳልተረጋጋ ያሳወቁት አባላቶቻችን ተጨማሪ ህክምና እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ታካሚዎችን ወደ ባህር ዳርና ፓዊ ለመላክ መኪና እየተጠበቀ እንደሆነ አሳውቀዋል።
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል መከላከል ዘርፍ ኃላፊ ኮማንደር ነጋ ጃራ ትላንት በወንበራና ቡለን ወረዳዎች ድጋሚ ግጭት መቀስቀሱን ለኢትዮ ኤፍ ኤም ተናግረዋል።
ኃላፊው 'ጸረ ሰላም' ያሏቸው አካላት ወንበራ ወረዳ መልካን በሚባለው ቀበሌ ውስጥ ገብተው ሰዎችን አፍነው ገንዘብ ሲቀነበሉ እንደነበርና በዚህም ሰላሳ (30) የአካባቢውን ነሪዎች አፍነው ገንዘብ በመቀበል መልቀቃቸውን አረጋግጠዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#TikvahFamilyBulen
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ቡለን ወረዳ ቲክቫህ አባላት ሚዲያዎች በወቅቱ መረጃ ይፋ ባለማድረጋቸው ቅር እንደተሰኙ ገልፀውልናል።
ሚዲያዎች ጳጉሜ ወር ውስጥ የነበረውን ጥቃት ከሳምንት በኃላ ይቆይተው ትላንት እየተቀባበሉት መመልከታቸውንም ተናግረዋል።
መረጃዎች በወቅቱ ህዝቡ ጋር መድረስ አለባቸው ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ሳይሆን ሁሉም ሚዲያ ዜጎችን በእኩል አይን አይተው በዜጎች ላይ የተፈጠረውን ማሳወቅ ፣ መንግስትም ችግሩን ለመፍታት እየወሰደ ያለውን እርምጃ በቶሎ ማሳወቅ አለባቸው ብለዋል።
በአሁን ሰዓት ያሉበት አካባቢ ወደ ሰላም እየተመለሰ እንደሆነ ገልፀዋል።
ጳጉሜ ወር ውስጥ በአካባቢው ጥቃት እየተፈፀመ መሆኑን የገለፁልን አባላቶቻችን ወደ መደበኛ ስራቸው መመለሳቸው አሳውቀውናል።
PHOTO : FDRE DEFENSE FORCE
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ቡለን ወረዳ ቲክቫህ አባላት ሚዲያዎች በወቅቱ መረጃ ይፋ ባለማድረጋቸው ቅር እንደተሰኙ ገልፀውልናል።
ሚዲያዎች ጳጉሜ ወር ውስጥ የነበረውን ጥቃት ከሳምንት በኃላ ይቆይተው ትላንት እየተቀባበሉት መመልከታቸውንም ተናግረዋል።
መረጃዎች በወቅቱ ህዝቡ ጋር መድረስ አለባቸው ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ሳይሆን ሁሉም ሚዲያ ዜጎችን በእኩል አይን አይተው በዜጎች ላይ የተፈጠረውን ማሳወቅ ፣ መንግስትም ችግሩን ለመፍታት እየወሰደ ያለውን እርምጃ በቶሎ ማሳወቅ አለባቸው ብለዋል።
በአሁን ሰዓት ያሉበት አካባቢ ወደ ሰላም እየተመለሰ እንደሆነ ገልፀዋል።
ጳጉሜ ወር ውስጥ በአካባቢው ጥቃት እየተፈፀመ መሆኑን የገለፁልን አባላቶቻችን ወደ መደበኛ ስራቸው መመለሳቸው አሳውቀውናል።
PHOTO : FDRE DEFENSE FORCE
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia