TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.6K videos
216 files
4.35K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ProsperityParty #TPLF

"ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ያቋቋሙት ብልፅግና የሚባለው ፓርቲ የውሸት ፓርቲ ነው፡፡ እስካሁንዋ ደቂቃ በህግ የሚታወቅ ብልፅግና የሚባል ፓርቲ የለም፡፡ ግን በየቦታው የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ የሚባሉ ሰዎች እየሰማን ነው፡፡ እንደ ትግራይ ሳወራ የትግራይ ራስን በራስ የማስተዳደር መብት የሚነካ ውሳኔ ከአራት ኪሎ ይምጣ ፣ ከዋይት ሃውስ ይምጣ ፣ ከባንኪንግሃም ፓላስ ይምጣ ፣ ከዌስት ሚኒስትር አብይ ይምጣ ማንም ሰው ሊቀበለው አይችልም፡፡ እኔ ይሄንን አልቀበልም ፤ እኔ በማውቀው ልክ ይህንን የሚቀበል የትግራት ተወላጅ የለም፡፡ እኔ እንደማውቀው ይህንን የሚቀበል የአማራ ተወላጅ አለ አልልም ፤ መኖርም የለበትም፡፡ ከአራት ኪሎ በሚመጣው ትእዛዝ ራስን በራስ የማስተዳደር መብትህ ለጊዜው ታጥፈዋል የሚባል ኦሮሞ ይኖራል ብየ አላምንም ፤ የሚኖርም አይመስለኝም፡፡”- አቶ ጌታቸው ረዳ (የህወሓት/ኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ አባል)

#TMH
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
👍2
#Sudan : መጋቢት 10/2017 ዓ/ም የትግራይ ተፈናቃዮች በሚገኙበት የሱዳን አምራኩባ የመጠለያ ጣብያ ባጋጠመ የእሳት አደጋ ቃጠሎ አደጋ የ6 ዓመት ህፃን ህይወት ወዲያው ተቀጥፏል።

ሌላ የሁለት ዓመት ህፃን በደረሰበት ጉዳት ለተጨማሪ ህክምና ተልኳል።

የእሳት ቃጠሎው ላለፉት ሦስት ዓመታት መደጋገሙ አደጋውን እጅግ አሳሳቢ አድርጎታል ተብሏል።
#TMH

መጠለያው በሚገኝበት አከባቢ በቂ የህክምና እና የመድሃኒት አቅርቦት ባለመኖሩ ምክንያት አደጋውን የመከላከል ስራ አዳጋች አንደሆነ ተፈናቃዮችን ዋቢ በማድረግ ቲኤምኤች እና ድምጺ ወያነ ዘግበዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyMekelle

@tikvahethiopia
😭982😢7861🕊26💔23😡16👏15🙏13😱12🤔7🥰4