#SriwijayaAirBoeing737
ከጃካርታ ከተነሳ በደቂቃዎች ውስጥ ደብዛው የጠፈው እና በፍላጋ ላይ የሚገኘው የኢንዶኔዥያ የመንገደች አውሮፕላን (Sriwijaya Air Boeing 737) በውስጡ 56 መንገደኞች (7 ህፃናትን ጨምሮ) ፥ 6 የበረራ ሰራተኞችን ይዟል።
አውሮፕላኑ የጠፋው ከጃካርታ ወደ ፖንታይናክ እየበረረ በነበረበት ወቅት ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ከጃካርታ ከተነሳ በደቂቃዎች ውስጥ ደብዛው የጠፈው እና በፍላጋ ላይ የሚገኘው የኢንዶኔዥያ የመንገደች አውሮፕላን (Sriwijaya Air Boeing 737) በውስጡ 56 መንገደኞች (7 ህፃናትን ጨምሮ) ፥ 6 የበረራ ሰራተኞችን ይዟል።
አውሮፕላኑ የጠፋው ከጃካርታ ወደ ፖንታይናክ እየበረረ በነበረበት ወቅት ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#update የኢንዶኔዢያ ባለስልጣናት የመንገደኞች አውሮፕላኑ ወድቆበታል ብለው ያመኑትን ቦታ ባሕር ላይ መለየታቸውን አስታውቀዋል። ዛሬ ከባሕር ውስጥ የአውሮፕላኑ የበረራ መመዝገቢያ ሳጥን ሳይሆን አይቀርም የተባለ ምልክት በፍለጋ ላይ በተሰማሩ ሠራተኞች ተገኝቷል። አውሮፕላኑ ወድቆበታል ወደተባለው የባሕሩ ክፍል ከ10 በላይ መርከቦች ከባሕር ኃይል ጠላቂ ባለሙያዎች ጋር ተሰማርተዋል። "በሁለት ቦታዎች…
#SriwijayaAirBoeing737
ጥቁር ሳጥኑ (የበረራ መረጃ መመዝገቢያው) ተገኘ።
ከጃካርታ ከተማ በተነሳ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ እንደተከሰከሰ የሚታመነው የኢንዶኔዢያ የመንገደኞች አውሮፕላን (Sriwijaya Air Boeing 737) ጥቁር ሳጥን መገኘቱን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ጥቁር ሳጥኑ (የበረራ መረጃ መመዝገቢያው) ተገኘ።
ከጃካርታ ከተማ በተነሳ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ እንደተከሰከሰ የሚታመነው የኢንዶኔዢያ የመንገደኞች አውሮፕላን (Sriwijaya Air Boeing 737) ጥቁር ሳጥን መገኘቱን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia