#SilteZone : አቶ አሊ ከዲር የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ።
የስልጤ ዞን ምክር ቤት ዛሬ እያካሄደ ባለው 4ኛ ዙር 7ኛ አስቸኳይ ጉባዔው አቶ አሊ ከዲርን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ ሾሟቸዋል።
በተጨማሪ ምክር ቤቱ አፈጉባኤ፣ ም/አፈጉባኤ፣ የመንግስት ተጠሪ ሹመቶችን አፅድቋል።
Credit : Silte Zone Communication
@tikvahethiopia
የስልጤ ዞን ምክር ቤት ዛሬ እያካሄደ ባለው 4ኛ ዙር 7ኛ አስቸኳይ ጉባዔው አቶ አሊ ከዲርን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ ሾሟቸዋል።
በተጨማሪ ምክር ቤቱ አፈጉባኤ፣ ም/አፈጉባኤ፣ የመንግስት ተጠሪ ሹመቶችን አፅድቋል።
Credit : Silte Zone Communication
@tikvahethiopia