TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
61.5K photos
1.55K videos
215 files
4.26K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#SilteZone : አቶ አሊ ከዲር የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ።

የስልጤ ዞን ምክር ቤት ዛሬ እያካሄደ ባለው 4ኛ ዙር 7ኛ አስቸኳይ ጉባዔው አቶ አሊ ከዲርን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ ሾሟቸዋል።

በተጨማሪ ምክር ቤቱ አፈጉባኤ፣ ም/አፈጉባኤ፣ የመንግስት ተጠሪ ሹመቶችን አፅድቋል።

Credit : Silte Zone Communication

@tikvahethiopia