TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#SNNPR

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በደ/ብ/ብ/ህ/ክ መንግሥት 170 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን ከነዚህ መካከል ሶስት (3) በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በክልሉ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 16 ደርሷል።

የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ ፦

ታማሚ 1 - የ38 ዓመት ወንድ ከሀዋሳ ፤ የረጅም ርቀት አሽከርካሪ።

ታማሚ 2 - የ66 ዓመት ወንድ ከሀዋሳ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞና በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር የታወቀ ግንኙነት #የሌላቸው

ታማሚ 3 - የ28 ዓመት ወንድ ከሀዋሳ ፤ የረጅም ርቀት አሽከርካሪ።

ሶስቱም በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠው ግለሰቦች ሀዋሳ ለይቶ ማቆያ እንዲገቡ መደረጉን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#SNNPR

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በደ/ብ/ብ/ህ/ክ መንግሥት 182 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን ከነዚህ መካከል አራት (4) በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በክልሉ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 20 ደርሷል።

የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ ፦

ታማሚ 1 - የ20 ዓመት ኢትዮጵያዊ የሲዳማ ዞን (ሀዋሳ ዙሪያ) ነዋሪ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ የሌለው፣ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያለው።

ታማሚ 2 - የ25 ዓመት የሲዳማ ዞን (በንሳ ወረዳ) ነዋሪ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ የሌለው፣ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያለው።

ታማሚ 3 - የ25 ዓመት የሲዳማ ዞን (በንሳ ወረዳ) ነዋሪ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ የሌለው፣ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያለው።

ታማሚ 4 - የ20 ዓመት የሲዳማ ዞን (በንሳ ወረዳ) ነዋሪ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ የሌለው፣ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያለው።

ሶስቱ (3) በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠው ግለሰቦች በይርጋለም ለይቶ ማቆያ ፤ አንደኛው (1) ሀዋሳ ለይቶ ማቆያ እንዲገቡ መደረጉን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#SNNPR

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በደ/ብ/ብ/ህ/ክ መንግሥት 217 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን ከነዚህ መካከል አራት (4) በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በክልሉ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 24 ደርሷል።

የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ ፦

ታማሚ 1 - የ18 ዓመት ኢትዮጵያዊ የሲዳማ ዞን (በንሳ ወረዳ) ነዋሪ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ የሌለው፣ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያለው።

ታማሚ 2 - የ20 ዓመት የሲዳማ ዞን (በንሳ ወረዳ) ነዋሪ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ የሌለው፣ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያለው።

ታማሚ 3 - የ20 ዓመት የሲዳማ ዞን (በንሳ ወረዳ) ነዋሪ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ የሌለው፣ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያለው።

ታማሚ 4 - የ41 ዓመት የሲዳማ ዞን (በንሳ ወረዳ) ነዋሪ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ የሌለው፣ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት ያለው።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#SNNPR

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በደ/ብ/ብ/ህ/ክ መንግሥት 476 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን ከነዚህ መካከል አንድ (1) ሰው በኮሮና ቫይረስ መያዙ ተረጋግጧል።

በኮሮና ቫይረስ መያዙ የተረጋገጠው የ25 ዓመት ኢትዮጵያዊ የሀዋሳ ነዋሪ ነው። ግለሰቡ የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ የሌለው ሲሆን በበሽታው መያዙ ከተረጋገጠው ሰው ጋር የታወቀ ግንኙነት (ንክኪ) እንዳለው የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጿል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia