#EthiopianAirlines #OpenUniversity
ትላንት የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪየሽን አካዳሚ በእንግሊዝ ሀገር ከሚገኘው ኦፕን ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን የአየር መንገዱን የማኔጅመንት አባላት አስመርቋል።
በምርቃት ስነስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት አቶ ተወልደ ገብረማርያም ተገኝተው ለተመራቂዎቹ የ "እንኳን ደስ አላችሁ" መልዕክት አስተላልፈዋል።
መረጃው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ነው።
ያንብቡ : https://bit.ly/3wnTdUQ
@tikvahethiopia
ትላንት የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪየሽን አካዳሚ በእንግሊዝ ሀገር ከሚገኘው ኦፕን ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን የአየር መንገዱን የማኔጅመንት አባላት አስመርቋል።
በምርቃት ስነስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት አቶ ተወልደ ገብረማርያም ተገኝተው ለተመራቂዎቹ የ "እንኳን ደስ አላችሁ" መልዕክት አስተላልፈዋል።
መረጃው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ነው።
ያንብቡ : https://bit.ly/3wnTdUQ
@tikvahethiopia