TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.1K photos
1.5K videos
211 files
4.09K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#MohammedrafieAbaraya

በጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት የውጭ ፖሊሲ እና ዴፕሎማሲ ተንታኝ የነበሩት አቶ ሙሐመድራፊዕ አባራያ የጠ/ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አማካሪ ሆነው መሾማቸው በዛሬው ዕለት ተሰምቷል።

@tikvahethiopia