TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#MekdelaAmbaUniversity

ከመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በስጋት ምክንያት ከግቢ የወጡ ተማሪዎች እስከ ህዳር 15/2012 ዓ/ም ድረስ ብቻ ወደ ዩኒቨርሲቲው ተመልሰው ትምህርታቸው እንዲከታተሉ ዩኒቨርሲቲው ጥሪ አቀረበ። በተጠቀሰው ቀን ለማይመጡ ተማሪዎች ኃላፊነቱን አለወስድም ሲል ዩኒቨርስቲው ገልጿል። በአሁኑ ሰዓት የዩኒቨርሲቲው ሁለቱም ካምፓሶች በሰላማዊ እንቅስቃሴ ላይ ይገኛሉ፤ መደበኛው የመማር ማስተማር ስራም እየተከናወነ ይገኛል ብሏል ተቋሙ።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia