#MekdelaAmbaUniversity
ከመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በስጋት ምክንያት ከግቢ የወጡ ተማሪዎች እስከ ህዳር 15/2012 ዓ/ም ድረስ ብቻ ወደ ዩኒቨርሲቲው ተመልሰው ትምህርታቸው እንዲከታተሉ ዩኒቨርሲቲው ጥሪ አቀረበ። በተጠቀሰው ቀን ለማይመጡ ተማሪዎች ኃላፊነቱን አለወስድም ሲል ዩኒቨርስቲው ገልጿል። በአሁኑ ሰዓት የዩኒቨርሲቲው ሁለቱም ካምፓሶች በሰላማዊ እንቅስቃሴ ላይ ይገኛሉ፤ መደበኛው የመማር ማስተማር ስራም እየተከናወነ ይገኛል ብሏል ተቋሙ።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ከመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በስጋት ምክንያት ከግቢ የወጡ ተማሪዎች እስከ ህዳር 15/2012 ዓ/ም ድረስ ብቻ ወደ ዩኒቨርሲቲው ተመልሰው ትምህርታቸው እንዲከታተሉ ዩኒቨርሲቲው ጥሪ አቀረበ። በተጠቀሰው ቀን ለማይመጡ ተማሪዎች ኃላፊነቱን አለወስድም ሲል ዩኒቨርስቲው ገልጿል። በአሁኑ ሰዓት የዩኒቨርሲቲው ሁለቱም ካምፓሶች በሰላማዊ እንቅስቃሴ ላይ ይገኛሉ፤ መደበኛው የመማር ማስተማር ስራም እየተከናወነ ይገኛል ብሏል ተቋሙ።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia