#MackySall
የሴኔጋሉ ፕሬዝደንት ኮሮናቫይረስ ከተገኘበት ሰው ጋር ንክኪ ስለነበራቸው ራሳቸውን ማግለላቸው ተነገረ።
ፕሬዝደንት ማኪ ሳል ለሚቀጥሉት ሁለት ሳምንት ራሳቸውን አግልለው የጤናቸውን ሁኔታ እንደሚከታተሉ #BBC ዘግቧል።
ፕሬዝደንት ማኪ ሳል ለጊዜው ተመርምረው ከቫይረሱ ነፃ ናቸው ቢባልም ከ2 ሳምንት በኋላ ድጋሚ እንደሚመረመሩ ታውቋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የሴኔጋሉ ፕሬዝደንት ኮሮናቫይረስ ከተገኘበት ሰው ጋር ንክኪ ስለነበራቸው ራሳቸውን ማግለላቸው ተነገረ።
ፕሬዝደንት ማኪ ሳል ለሚቀጥሉት ሁለት ሳምንት ራሳቸውን አግልለው የጤናቸውን ሁኔታ እንደሚከታተሉ #BBC ዘግቧል።
ፕሬዝደንት ማኪ ሳል ለጊዜው ተመርምረው ከቫይረሱ ነፃ ናቸው ቢባልም ከ2 ሳምንት በኋላ ድጋሚ እንደሚመረመሩ ታውቋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia