TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#MackySall

የሴኔጋሉ ፕሬዝደንት ኮሮናቫይረስ ከተገኘበት ሰው ጋር ንክኪ ስለነበራቸው ራሳቸውን ማግለላቸው ተነገረ።

ፕሬዝደንት ማኪ ሳል ለሚቀጥሉት ሁለት ሳምንት ራሳቸውን አግልለው የጤናቸውን ሁኔታ እንደሚከታተሉ #BBC ዘግቧል።

ፕሬዝደንት ማኪ ሳል ለጊዜው ተመርምረው ከቫይረሱ ነፃ ናቸው ቢባልም ከ2 ሳምንት በኋላ ድጋሚ እንደሚመረመሩ ታውቋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia