TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.6K videos
216 files
4.35K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ከአዲስ አበባ ያመለጠው የኮቪድ-19 ታማሚ ተያዘ!

አዲስ አበባ ናሙና ሰጥቶ ኮቪድ-19 እንደተገኘበት ተነግሮት አምልጦ ደብረብርሃን ከገባ በኃላ ስልኩን አጥፍቶ ለመሰወር የሞከረው ግለሰብ በጸጥታ አካላት እና የጤና ባለሞያዎች ክትትል ጫጫ ከተማ ላይ ተይዟል ፤ ከእርሱ ጋር ንክኪ ያላቸው 13 ግለሰቦች ለይቶ ማቆያ መግባታቸው ተገልጿል #MORE : https://telegra.ph/D-06-12

@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
TIKVAH-ETHIOPIA
አቶ ጀዋር መሐመድ ፣ አቶ በቀለ ገርባና አቶ ሐምዛ አዳነን ጨምሮ 14 ተጠርጣሪዎች ዛሬ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ! በእነ አቶ በቀለ ገርባ እና አቶ ሐምዛ አዳነ የምርመራ መዝገብ ላይ በዋስትና ጥያቄ ጉዳይ እና ዐቃቤ ህግ የጊዜ ቀጠሮ መዝገብ ተዘግቶ ለቀዳሚ ምርመራ ችሎት እንዲመራኝ ብሎ ባቀረበው ጥያቄ ላይ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ከሰዓታት በኃላ ትዕዛዝ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡…
ችሎት!

የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አቶ ጃዋር መሀመድና እና አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ 14 ተጠርጣሪዎች ላይ አቃቤ ህግ የቅደመ ምርመራ ምስክሮችን እንዲያሰማ ብይን ሰጠ።

አቶ ጃዋር መሀመድ፣ አቶ በቀለ ገርባ እንዲሁም አቶ ሐምዛ አዳነን ጨምሮ 14 ተጠርጣሪዎች በዛሬው እለት በፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ቀርበዋል።

ጠቅላይ አቃቤ ህግ አቶ ጃዋር መሃመድን ጨምሮ አጠቃላይ 14 ተጠርጣሪዎች አቶ ጃዋር መሃመድ በሚል መዝገብ በመዝገብ ቁጥር 215585 ላይ የቅድመ ምርመራ መዝገብ ከፍቷል።

በተጨማሪም በዚህ መዝገብ ቁጥር (215585) ሁከት እና ብጥብጥ በማነሳሳት ወንጀል የተጠረጠረ አንድ ጋዜጠኛ ተካቷል #More : https://telegra.ph/fbc-08-06

Via Tarik Adugna (FBC)

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
👍1
ችሎት!

የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በእነ እስክንድር ነጋ ላይ የቀዳሚ ምርመራ ምስክሮችን ለመስማት ለነገ ቀጠረ።

#MORE : telegra.ph/EskinderNega-08-11

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia