#Fagta
በረዶ ቀላቅሎ የጣለው ዝናብ በሰብል ላይ ከባድ ጉዳት አደረሰ።
በአዊ ብ/አስተዳደር በፋግታ ለኮማ ወረዳ በጋፈራ እና በዘበላ ግራይታ ቀበሌ በረዶ ቀላቅሎ የጣለው ዝናብ በመከር ሰብልና በመስኖ ሰብል ከባድ ጉዳት ማድረሱን ተጎጂ አርሶ አደሮች ተናግረዋል።
ጉዳት ከደረሰባቸው የመኸር ሰብሎች መካከል ጤፍ ፣ ስንዴ፣ አተር እና ገብስ እንዲሁም በመስኖ ድንች፣ የጓሮ አትክል ይገኙበታል።
የፋግታ ኮሙዩኒኬሽን ፥ የጉዳት መጠኑን በተመለከተ ተጣርቶ በቀጣይ እንደሚገልፅ አሳውቋል።
@tikvahethiopia
በረዶ ቀላቅሎ የጣለው ዝናብ በሰብል ላይ ከባድ ጉዳት አደረሰ።
በአዊ ብ/አስተዳደር በፋግታ ለኮማ ወረዳ በጋፈራ እና በዘበላ ግራይታ ቀበሌ በረዶ ቀላቅሎ የጣለው ዝናብ በመከር ሰብልና በመስኖ ሰብል ከባድ ጉዳት ማድረሱን ተጎጂ አርሶ አደሮች ተናግረዋል።
ጉዳት ከደረሰባቸው የመኸር ሰብሎች መካከል ጤፍ ፣ ስንዴ፣ አተር እና ገብስ እንዲሁም በመስኖ ድንች፣ የጓሮ አትክል ይገኙበታል።
የፋግታ ኮሙዩኒኬሽን ፥ የጉዳት መጠኑን በተመለከተ ተጣርቶ በቀጣይ እንደሚገልፅ አሳውቋል።
@tikvahethiopia