TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.6K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#VisitEthiopia #VisitMekelle

Visit a traditional costumes shop in downtown #Mekelle if you want to get a feel for the traditional dress and #EthiopianCoffee pot (#Jebena), and perhaps take one home.

📷 Elizabeth J. W. Spencer 
#Ethiopia #LandofOrigins

©MysticalEthiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#EthiopianCoffee☕️

11 ሺህ ከረጢት የኢትዮጵያ 🇪🇹 ቡና በአምስት ሰከንድ ውስጥ ተሸጠ።

በቻይና በተካሄደ የቀጥታ ሽያጭ ስነስርዓት 11 ሺህ ከረጢት የኢትዮጵያ ቡና በአምስት ሰከንድ ውስጥ መሸጡን የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል።

በሚኒስቴሩ የአፍሪካ ጉዳይ ጀኔራል ዳይሬክተር ዉ ፔንግ በትዊተር ገጻቸው ፤ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በተገኙበት የተካሄደው የቀጥታ ሽያጭ ሂደት ውጤታማ ነበር ብለዋል።

የኢትዮጵያ ቡና በቻይና ገበያ ውስጥ ፍላጎቱ እያደገ መምጣቱን የገለጹት ዉ ፔንግ፤ ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት ከጥር እስከ ህዳር ወር ባለው ጊዜ ውስጥ ወደቻይና የገባው የኢትዮጵያ ቡና መጠን ቀደም ካለው ጊዜ አንጻር በ196 በመቶ እድገት ማሳየቱን ገልጸዋል።

በመጪዎቹ ዓመታት ቻይና ከአፍሪካ የግብርና ምርቶችን በስፋት እንደምታስገባም ጠቁመዋል።

#ENA

@tikvahethiopia
👍873😱74👎4038🔥21😁18🤩7😢5