TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ESP2022

በአ/አ የአሜሪካ ኤምባሲ ለEducationUSA Scholars Program (ESP) 2022 ማመልከቻ ክፍት መደረጉን ዛሬ አሳውቋል።

ኤምባሲው ፤ ESP የነገዋን ኢትዮጵያ ለመገንባት በአካዳሚክ የላቁ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች በአሜሪካ ኮሌጆችና ዩኒቨርሲቲዎች በማመልከት የሰለጠኑ እና በደንብ የተማሩ መሪዎችን ለማፍራት የሚረዳ የ4 ሳምንት የስልጠና ፕሮግራም መሆኑን አስታውሷል።

ተጨማሪ ዝርዝር መረጃንና የማመልከቻ ቅፆችን በዚህ https://ow.ly/B6b750J0X7q ማግኘት ይቻላል።

ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች ተጨማሪ መረጃዎችን ለመስጠት እንዲሁም ስለ ፕሮግራሙ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ የፊታችን ማክሰኞ ግንቦት 2/2014 ዓ/ም የኦንላይን መርሃ ግብር ተዘጋጅቷል።

በዚሁ ላይ ለመሳተፍ የሚከተለውን ሊንክ https://ow.ly/6e4w50J0X7s 👉Meeting ID 160 083 5437 መጠቀም እንደሚቻል በአዲስ አበባ የአሜሪካ ኤምባሲ አሳውቋል።

@tikvahethiopia
👍2🥰1
TIKVAH-ETHIOPIA
#ESP2022 በአ/አ የአሜሪካ ኤምባሲ ለEducationUSA Scholars Program (ESP) 2022 ማመልከቻ ክፍት መደረጉን ዛሬ አሳውቋል። ኤምባሲው ፤ ESP የነገዋን ኢትዮጵያ ለመገንባት በአካዳሚክ የላቁ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች በአሜሪካ ኮሌጆችና ዩኒቨርሲቲዎች በማመልከት የሰለጠኑ እና በደንብ የተማሩ መሪዎችን ለማፍራት የሚረዳ የ4 ሳምንት የስልጠና ፕሮግራም መሆኑን አስታውሷል። ተጨማሪ…
#ማስታወሻ #ጥቆማ #ESP2022

በአዲስ አበባ የአሜሪካ ኤምባሲ ለEducationUSA Scholars Program (ESP) 2022 ማመልከቻ ክፍት መደረጉን ከቀናት በፊት ማሳወቁ ይታወሳል።

ይኸው ክፍት የተደረገው የማመልከቻ ጊዜ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት ቀርቶታል።

ተጨማሪ ዝርዝር መረጃንና የማመልከቻ ቅፆችን በዚህ https://ow.ly/B6b750J0X7q ማግኘት ይቻላል።

እንደአሜሪካ ኤምባሲ መረጃ ESP የነገዋን ኢትዮጵያ ለመገንባት በአካዳሚክ የላቁ #የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በአሜሪካ ኮሌጆች እና ዩኒቨርሲቲዎች በማመልከት የሰለጠኑ እና በደንብ የተማሩ መሪዎችን ለማፍራት የሚረዳ የአራት ሳምንታት የስልጠና ፕሮግራም ነው።

#ለወላጆች
#ለተማሪዎች

@tikvahethiopia
👍1